ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በወረታ ከተማ ተካሂዷል፡፡
ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የወረታ ከተማ እና የአካባቢዋ ነዋሪዎች ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ አካባቢያቸውን ሰላም ለማድረግ ከለውጥ አመራሩ ጋር እየሠሩ መኾኑን ተናግረዋል፡፡ ሰልፈኞቹ ባለፉት ዓመታት ለውጥ መታየቱን ገልጸው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተከሰተው የሰላም እጦት...
ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በወልድያ ከተማ ተካሄደ፡፡
ወልድያ: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሰልፉ ላይ የወልድያ ከተማ ነዋሪዎች በነቂስ ወጥተው ተሳትፈዋል፡፡ በሰልፉ ከተጠቀሱት መፈክሮች መካከል ለሀገራችን ሰላም እና አንድነት በጋራ እንቆማለን፤ የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ድል እና ስኬት የአባቶቻችንን ገድል የደገምንበት ታሪካዊ...
ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በቃሉ ወረዳ ደጋን ከተማ ተካሄደ፡፡
ደሴ: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በቃሉ ወረዳ ደጋን ከተማ ስኬቶችን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ ነው የተካሄደው። በሰልፉ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የቃሉ ወረዳ ምክትል ዋና አሥተዳደሪ ሙህዲን አህመድ ሁሌም ለሚደግፉን የወረዳችን ነዋሪዎች አክብሮታችን ከፍ ያለ...
“የሩዋንዳዉ ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት የሚያጠናክር ነው” ቢልለኔ ስዩም
ባሕር ዳር: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የሩዋንዳ ጉብኝት ኢትዮጵያ ከሀገሪቱ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ የሚያጠናክር ነው ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኀላፊ ቢልለኔ ስዩም ገልጸዋል፡፡
ቢልለኔ ስዩም የጠቅላይ ሚኒስትሩ...
በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ለ245 የመኖሪያ ቤት ኅብረት ሥራ ማኅበራት የመኖሪያ ቤት መገንቢያ ቦታ...
ደብረ ብርሃን: መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተማ አሥተዳደሩ በ2015 በጀት ዓመት ነበር በከተማው የመኖሪያ ቤት መገንቢያ ቦታ ለማግኘት ተደራጅተው ዕውቅና ላገኙ 633 ማኅበራት ቦታ ማስረከብ የጀመረው። ዛሬ የተጀመረው ቦታ ሸንሽኖ የማስረከብ ሥራ ከ633 የመኖሪያ...








