ሰላማዊ መማር ማስተማርን ለማስፈን በመካከር መሥራት እንደሚገባ የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ምክትል ኀላፊ...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርዕሰ መምህራን፣ ሱፕርቫይዘሮች እና የትምህርት አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደቱ እንዲቀጥል ያለመ የምክክር መድረክ በጎንደር ከተማ ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል...

የጸጥታ ችግሩ የታቀደውን ገቢ ለመሠብሠብ እንቅፋት እንደፈጠረበት የሰሜን ሸዋ ዞን ገቢዎች መምሪያ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ግብር መክፈል ለአንድ ሀገር እድገት እና ልማት ያለው አበርክቶ ከፍተኛ ነው ያለው መምሪያው ግብር ከፋዩ ማኅበረሰብ ግብሩን በወቅቱ በመክፈል ሀገራዊ ግዴታውን ሊወጣ እንደሚገባ አሳስቧል። የሰሜን ሸዋ ዞን...

“ለአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ የማይበገር ምቹ አካባቢን በመፍጠር ለትውልድ ማስረከብ ይገባል” ከንቲባ አዳነች አቤቤ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጤናማ እና ምቹ አካበቢን መፍጠርን ያለመ የአካባቢ ብክለት መከላከል ንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተካሂዷል። በኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 91/1 ሁሉም ኢትዮጵያዊ በጽዱ እና ጤናማ አካባቢ...

በምግብ ራስን ለመቻል በእንሰሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ላይ ሁሉም በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ ተገለጸ።

ደሴ: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምግብ ራስን ለመቻል ሁሉም አካል የእንሰሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ላይ በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ የአማራ ክልል እንሰሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ጽሕፈት ቤት ገልጿል። ጽሕፈት ቤት በኮምቦልቻ ከተማ ለሦስት...

“አሥተዳደራዊ ፍትሕ የማኅበራዊ ፍትሕ የማዕዘን ድንጋይ ነው” አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በፍትሕ ሚኒስቴር አዘጋጅነት በፌዴራል አሥተዳደር ሥነ ሥርዓት አዋጅና በሽግግር ፍትሕ ፓሊሲ ዙሪያ ውይይት ተደርጓል። በውይይት መድረኩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትን ጨምሮ በርካታ ባለድርሻ አካላት መሳተፋቸውን ከምክር...