“ኢትዮጵያ የአፍሪካ ከተሞች ፎረምን ለማዘጋጀት የተሰጣትን አፍሪካዊ ኃላፊነት በሚገባ ለመወጣት ዝግጁ ናት” ምክትል ጠቅላይ...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ዘላቂ የክትመት ምጣኔ ለአፍሪካ ትራንስፎርሜሽን - አጀንዳ 2063" በሚል መሪ ሀሳብ የአፍሪካ ከተሞች ፎረም በመጭው መስከረም በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ዛሬ የአፍሪካ ከተሞች ፎረም ብሔራዊ አስተባባሪ ዐቢይ ኮሚቴ...

“የሕጻናትን መቀንጨር ለመከላከል ምርታማነትን ከማሳደግ ባለፈ የአስተሳሰብና የአመጋገብ ሥርዓት ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል” ምክትል...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰቆጣ ቃልኪዳን በሁሉም ክልሎች አሳሳቢ የኾነውን የሕጻናት መቀንጨር እና የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ብሎም በዘላቂነት ለመፍታት የተቋቋመ ሀገራዊ ፕሮግራም ነው። የሰቆጣ ቃል ኪዳን በአማራ ክልል የነበረውን የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም...

የደብረ ብርሃን ከተማ መዋቅራዊ ፕላን የነዋሪዎቿን ፍላጎት ከግንዛቤ ያስገባ እንዲኾን እየሠራ መኾኑን አሥተዳደሩ አስታወቀ።

ደብረ ብርሃን: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ከደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ጋር በመቀናጀት እየተሠራ ያለውን አዲስ መዋቅራዊ ፕላን ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር በመኾን እየገመገመ ነው። መዋቅራዊ ፕላኑ ለከተማዋ ለነዋሪዎች ተስማሚ እና በቴክኖሎጂ...

“በ2016 ዓ.ም ዘጠኝ የሰብል ዝርያዎችን አጸድቀናል” የአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አስማረ ደጀን (ዶ.ር) አዲስ በወጡ የሰብል ዝርያዎች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የግብርና ኢንስቲትዩቱ አዳዲስ ቴክኖሎጂን ማፍለቅ፣ ማላማድ እና ማባዛት ዓላማ አድርጎ...

የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የልዑካን ቡድን የሰሜን አሜሪካ የሥራጉብኝትና ውይይት እንደቀጠለ ነው።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋሽንግተን ዲሲ ከተማ የተገኘውና በብልፅግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊው ይርጋ ሲሳይ የተመራው የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ተወካዮች ጋር ውይይት ያደረገ ሲሆን በውይይቱም በርካታ ሀገራዊና...