ኢትዮጵያ የብሪክስ ጥምረትን መቀላቀሏ ዘርፈ ብዙ ጥቅም እንደሚያስገኛት የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር...
አዲስ አበባ: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ፣ ግብርና እና ቴክኖሎጂ ላይ ያደረገ በብሪክስ ጥምረት ማዕቀፍ ስር የኢትዮጵያ እና የሩሲያ የምሁራን እንዲሁም የተመራማሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት...
ላለመውደቅ የሚንገዳገዱትን እንደግፍ!
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተወልዳ ያደገችው በሰሜን ጎንደር ዞን በየዳ ወረዳ ሲኾን እናቷ በሕጻንነቷ ስለሞቱባት በ12 ዓመቷ ከቤተሰብ ተለይታ ሥራ ፍለጋ ወጣች፡፡ ሠርቶ ማደርን በቤት ሠራተኝነት ጀምራለች። ቆይታም ራሷን ችላ ሻይ በመሸጥ...
ከ9 ሺህ በላይ ሥራ ፈላጊዎችን ከሥራ ጋር ማገናኘት መቻሉን የወልድያ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ፡፡
ወልዲያ: ሚያዚያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ ዓመት 9 ሺህ 624 ሥራ ፈላጊዎችን ከሥራ ለማስተሳሰር ታቅዶ እንደነበር የወልድያ ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የሥራና ሥልጠና መምሪያ ኀላፊ ዓለምነህ ጌጡ ገልጸዋል። በዘጠኝ ወራት ውስጥ 9 ሺህ 501...
የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች የልዑካን ቡድን ከቴክኖሎጂ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ከዩኒቨርስቲዎች ጋር ምክክር አድርገዋል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 16/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የልዑክ ቡድኑ ትልልቅ የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች በሀገራችን ኢንቨስትመንት ላይ እንዲሳተፉ ለማድረግ በዌስት ቨርጂኒያ ግዛት ከሚገኙ የኤሌክትሮኒክስ፣ ኢነርጂ እና የተለያዩ ቴክኖሎጅ አማራች የሆኑ እንዱስትሪ መሪዎች ጋር ውይይት...
ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር እና ለአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ በቁርጠኝነት እየተሠራ መኾኑን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መጠናከር እና ለአሰባሳቢ ትርክት ግንባታ በቁርጠኝነት እየሠራ መኾኑን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ.ር) አሳውቀዋል። ዶክተር ለገሰ ከኢዜአ ጋር በነበራቸው ቆይታ በኢትዮጵያ ለዘመናት...








