በደሴ ከተማ ነጻ የተንቀሳቃሽ ላብራቶሪ አገልግሎት እየተሰጠ መኾኑ ተገለጸ፡፡

ደሴ: ሚያዝያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢንተርናሽናል ክሊኒካል ላብራቶሪ መቀመጫውን አዲስ አበባ ያደረገ የግል ድርጅት ነው፡፡ ድርጅቱ ለ20 ዓመታት ያክል በአዲስ አበባ እና በሌሎች ከተሞች ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎት ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ አቅም የሌላቸው እና ከመኖሪያ አካባቢያቸው...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ማርክ...

ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር ) በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሠፈሩት መልእክት "ዛሬ የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ማርክ ሱዝማን እና ቡድናቸውን በመቀበሌ ደስታ...

“የዓለም ስጋት” አባ ሰንጋ (አንትራክስ)!

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሰዎች፣ በእንስሳት ወይንም በአዝዕርት ላይ ጉዳት ለማድረስ በዓለም ላይ ቫይረስ፣ ባክቴሪያ ወይንም ሌሎች ጀርሞችን መልቀቅ ነው "ባዮቴሬሪዝም"። ከዚህ ውስጥ ደግሞ የአንትራክስ በሽታ አምጭ የኾነው "ባሲለስ አንትራሲስ" የተባለው ባክቴሪያ ዋነኛ...

ስኬታማ የፖለቲካ እና የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ለማስቀጠል ክልሎች የእርስ በእርስ የፓለቲካ ሥራ ግንኙነታቸውን ማጠናከር...

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ እና የአቅም ግንባታ ዘርፍ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በአሶሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በግምገማ መድረኩ የሁሉም ክልሎች እና የሁለቱ ከተማ አሥተዳደር የዘርፉ ኀላፊዎች እየተሳተፉ ይገኛሉ። በመድረኩ...

“በአማራ ክልል እስካሁን 293 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ ለምቷል” ግብርና ቢሮ

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በዚህ ዓመት እስካሁን 293 ሺህ ሄክታር መሬት በመስኖ መልማቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። ግብርናውን ከዝናብ ጥገኝነት ለማላቀቅ እንደ ሀገርም ኾነ በክልል ደረጃ ለመስኖ ልማቱ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ...