“ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ከስምንት ሚሊዮን በላይ ለሚኾኑ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግ እየሠራን ነው” የአደጋ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አስቸኳይ እርዳታ ለሚሹ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ተደራሽ የማድረጉ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም(ዶ.ር) ገለጹ። ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም(ዶ.ር) በተለያዩ አካባቢዎች በሰው ሠራሽና የተፈጥሮ...
የሲዳማ ሕዝብ ዘመን መለወጫ በአል “ፊቼ ጫምባላላ” በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "ሁላችንም የምንኮራበት የጋራ ቅርሳችን እና እሴታችን ነው!" በሚል መሪ መልእክት የፊቼ ጫምባላላ በዓል በአዲስ አበባ በወዳጅነት አደባባይ እየተከበረ ይገኛል።
ፊቼ ጫምባላላ ከ9 ዓመታት በፊት የዓለም ቅርስ ሆኖ...
“ሀገራት ግጭቶችን በምክክር የፈቱበትን ልምድ እኛም ተግባራዊ ማድረግ አለብን” ፕሬዝዳንት ሳኅለ ወርቅ ዘውዴ
አዲስ አበባ፡ ሚያዝያ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገራዊ ምክክሩ የሴቶች ተሳትፎና ሚና ላይ ያተኮረ ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡
ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር በርካታ ሀገራት ግጭቶች እና ፖለቲካዊ አለመግባባቶችን በምክክር ፈትተዋል ብለዋል።...
በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ የተመራ የከፍተኛ መሪዎች ልዑክ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ኮምቦልቻ ገባ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ የተመራ የፌደራል መንግሥት እና የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በአካባቢው የሚገኙ ልዩ ልዩ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ኮምቦልቻ ገብቷል፡፡
ልዑኩ ኮምቦልቻ ከተማ ሲደርስ በአማራ...
ባለፈው ዓመት አርሶ አደሩን ቅሬታ ውስጥ የከተተው የግብዓት እጥረት እንዳይደገም እየተሠራ መኾኑን የምስራቅ ጎጃም...
ደብረ ማርቆስ፡ ሚያዝያ 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን የሥራ ኃላፊዎች የዞኑን ያለፉት 9 ወራት የልማት፣ የሕግ ማስከበር እና የሰላም ግንባታ ሥራዎች ሲገመግሙ በትኩረት ከተመለከቷቸው ዘርፎች መካከል የግብርና ተግባራት ይገኙበታል፡፡
ባለፉት ጊዜያት በዞኑ...








