በተደረገው ሕግ የማስከበር ዘመቻም በርካታ የጦር መሳሪያ እና የጽንፈኛው አባላት መማረካቸውን የአካባቢው ኮማንድፖስት አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአየር ወለድ እና ኮማንዶ ዕዝ ስር የሚገኝ አንድ ሻለቃ በወሰደው ሕግ የማስከበር ዘመቻ በጽንፈኛው ቡድን ላይ የማያዳግም እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል። በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በእንሳሮ ወረዳ ልዩ ስሙ...
በአማራ ክልል በ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በጀት 497 የከተማ ልማት ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መኾኑ...
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የከተሞችን ዘላቂ እድገት ለማሳለጥ ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ግንባታ ሥራ እየተከናወነ መኾኑን የክልሉ ከተሞችና መሰረተ ልማት ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የመሰረተ...
“ከ2 ነጥብ 4 ሚሊዮን በላይ ለሚኾኑ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ ነው” ዲያቆን ተስፋው ባታብል
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል በድርቅ እና በሕወሓት ታጣቂዎች ወረራ ምክንያት በርካታ ወገኖች ለችግር መዳረጋቸውን በተደጋጋሚ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ በድርቅ ከተጎዱ ወገኖች በተጨማሪ ከሌሎች ክልሎች ተፈናቅለው የመጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖች በክልሉ ይኖራሉ፡፡...
“ኢትዮጵያ አፍሪካዊያን የለውጥ አራማጆችን የማብቃት ሥራ አጠናክራ ትቀጥላለች” የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዚዳንት ዛዲግ...
አዲስ አበባ: ሚያዚያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ተቋሙ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ ዲፕሎማቶችን እያሠለጠነ ይገኛል። አካዳሚው ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ ዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው መሪዎችን የማፍራት ግብን አንግቦ እየሠራ ያለ መንግሥታዊ ተቋም...
“ሠልጣኞች በማወቅም ይሁን ባለማወቅ በግጭቱ ተሳታፊነት የቀጠሉ ወገኖችን መክረው ሊመልሱ ይገባል” ሌተናል ኮሎኔል ዳዊት...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተፈጠረው የፀጥታ ችግር ምክንያት በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ኮማንድ ፖስት ተጠርጥረው ሥልጠና የወሰዱ ዜጎች ወደ ማኅበረሰቡ ተቀላቅለዋል። ሠልጣኞቹ በተለያዩ የፀጥታ ችግሮች ተጠርጥረው ለ7ኛ ዙር ሥልጠና ሲሰጣቸው የቆዩ...








