“በቀጣይ የሚኖረው የአየር ሁኔታ ለበረሀ አንበጣ መራባት እና መሰራጨት ምቹ ሊኾን ይችላል” የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በቀጣይ ያለው የአየር ሁኔታ ለበረሀ አንበጣ መራባት ምቹ ሁኔታን ስለሚፈጥር ጥንቃቄ ማድረግ ተገቢ መኾኑን የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ እንዳሳወቀው፣ የሚኖረው ምቹ የአየር ሁኔታ ለበረሀ አንበጣ መራባት እና...
“ልባችንን ለፍቅር እና ለትህትና ክፍት ማድረግ ይኖርብናል” መላአከ ገነት ቀሲስ ኃይሌ አየለ
ደብረ ብርሃን: ሚያዚያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ጸሎተ ሐሙስ ትህትና እና ምስጢር የተገለጠባት፣ ከዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሳምንት የሰሙነ ሕማማት ቀናት መካከል አራተኛው ዕለት ነው። በዕለቱ ጌታችን እና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር ዝቅ ብሎ በማጠብ...
የጸረ-ሙስና ኮሚሽኖች ማኅበር አባል ሀገራት ሙስናን ለመታገል በትብብር መሥራት እንደሚገባቸው ተጠቆመ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት የጸረ-ሙስና ኮሚሽኖች ማኅበር የተመዘበሩና ከሀገር የሸሹ ሃብቶችን በቅንጅት ማስመለስ ላይ ያተኮረ ጉባኤ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ኢትዮጵያን ጨምሮ ስምንት የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት የጸረ ሙስና...
ለትንሣኤ በዓል የኀይል መዋዠቅ እና መቆራረጥን ለመቀነስ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እያከናወነ መኾኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ተቋሙ በትንሣኤ በዓል ዋዜማ እና ዕለት የኀይል መዋዠቅ እና መቆራረጥ ለመቀነስ፣ ከተከሰተም አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችሉ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየሠራ እንደሚገኝ አስታውቋል። ከዋዜማው ጀምሮ እስከ በዓሉ ዕለት 24...
የስቅለት እና የትንሣዔ በዓላትን ያለምንም የፀጥታ ችግር ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መሠራታቸውን የአማራ ክልል...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በመጪዎቹ ቀናት በክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ የስቅለት እና ትንሣዔ በዓላት ይከበራሉ፡፡ በዓላቱን ያለምንም የጸጥታ ችግር ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መሠራታቸውን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
ባለፉት ወራት በክልሉ...








