ኮሚሽኑ የሒሳብ ኦዲት ግኝቱን በማስተካከል እስከ ግንቦት 30 ሪፖርት እንዲያደርግ ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል ሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በ2014 በጀት ዓመት የሒሳብ ኦዲት ግኝቱን በማስተካከል እስከ ግንቦት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ለሚመለከታቸው አካላት ሪፖርት ማድረግ እንዳለበት በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች...
በቀጣናው ”የኢንቨስትመንት እምብርት” ተብሎ ከሚጠራው ነጻ የኢኮኖሚክ ዞን ጠንካራ ተሞክሮዎች መወሰዳቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር...
ባሕር ዳር: ግንቦት 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአዘርባጃን መንግሥት የኢኮኖሚ ፕሮግራሞች ውስጥ አንዱና ዋና የኾነውን 'አላት' የተሰኘውን ነጻ የኢኮኖሚክ ዞን ስለመጎብኘታቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ገልጸዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‘አላት' ነጻ የኢኮኖሚክ ዞን ተኪ...
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ምርቶች አውደ ርዕይ በደቡብ ሱዳን ተከፈተ፡፡
ባሕር ዳር: ግንቦት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ምርቶች አውደ ርዕይ በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ እየተካሄደ ነው፡፡ በአውደ ርዕዩ ላይ 16 የኢትዮጵያ ኩባንያዎች የኢንዱስትሪ ምርቶቻቸውን በማስተዋወቅ ላይ ናቸው ተብሏል፡፡ አውደ ርዕዩ የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ አቅም...
ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅትን የምትቀላቀልበትን ሂደት ማፋጠን በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 7/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የዓለም የንግድ ድርጅት የአዲስ አባል ሀገራት ድርድር የሥራ ዘርፍ ዳይሬክተር የኾኑትን ሚስ ማይካ ኦሺካዋን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። ሁለቱ ባለስልጣናት ኢትዮጵያ...
በብልፅግና ፓርቲ እና በሕወሃት መካከል የተጀመረው የፓርቲ ለፓርቲ ፓለቲካዊ ውይይት ተካሄደ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በብልፅግና ፓርቲ እና በሕወሃት መካከል የተጀመረው የፓርቲ ለፓርቲ ፓለቲካዊ ውይይት ለሦስተኛ ጊዜ በመቐለ ከተማ በዛሬው ዕለት ግንቦት 7/2016 ተካሂዷል::በውይይቱም ቀደም ሲል የተደረሰውን የፓርቲ ለፓርቲ የግንኙነት መርሆዎች በማስታወስና የተጀመረውን ዋና...








