“በእምቦጭ የተወረረ፤ በታሪክ የከበረ ሐይቅ”
ባሕር ዳር: ግንቦት 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አያሌ ገዳማት እና አብያተ ክርስቲያናት የሚገኙበት፣ ቅዱሳን አበው እና እመው መንነው የሚኖሩበት፣ አምላክ ለሀገር ፍቅርን፣ ሰላምን እንዲሰጣት፣ ገበያውን እንዲያጠግብላት፣ ሕዝቦቿን በረሃብ እንዳይቀጣባት፣ ጠብና ጥላቻን እንዲያርቅላት፣ አንድነቷን እንዲያጸናላት፣ ጠላቶቿን ፈጥኖ...
”ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” በሚል መሪ መልዕክት የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር...
ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ''ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት'' በሚል መሪ መልዕክት የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት የንቅናቄ መድረክ በባሕር ዳር ተጀምሯል። በመድረኩ ኢንተርፕራይዞች፣ ባለሃብቶች፣ የከተማ አሥተዳደሩ እና የክልል መሪዎች እንዲሁም ባለ ድርሻ አካላት ተገኝተዋል።...
“293 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሕጋዊነታቸው እንዲሰረዝ ውሳኔ ተሰጥቷል” የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን
ባሕር ዳር: ግንቦት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲሱ አዋጅ ድጋሚ ያልተመዘገቡ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችን ሕጋዊነት ሊሰረዝ መኾኑን የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን ገልጿል። ባለሥልጣኑ ሪፖርት ያላደረጉ 293 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች እንዲሰረዙ በቦርድ መወሰኑን ገልጿል።
የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና...
“ጦርነት አውዳሚና ችግር አባባሽ መኾኑን ተገንዝበን ሁላችንም ለሃሳብ ልዕልና ራሳችንን ማዘጋጀት አለብን” አረጋዊ በርሄ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጦርነት ችግር ፈቺ ሳይኾን አውዳሚ እና ቀውስ አባባሽ መኾኑን ተገንዝበን ሁላችንም ዘመኑ ለሚጠይቀው እና አትራፊ ለኾነው የሃሳብ ልዕልና ራሳችንን ማዘጋጀት አለብን ሲሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ ሊቀመንበር አረጋዊ በርሄ...
ምሥል ማጣሪያ መንገዶች
ባሕር ዳር: ግንቦት 8/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዓለማችን በጣም ፈጣን የሚባለውን ለውጥ እያስመዘገበ የሚገኘው ዲጀታል ቴክኖሎጂ የሰው ልጅ ባለው መስተጋብር እና አጠቃቀም ሁለት መልክ ይዟል። ለመልካም ተብሎ የሚፈጠር ነገር እንዳለ ሁሉ በተመሳሳይ ለጥፋትም ይውላል። የሰውን ልጅ...








