“ለሀገራዊ ምክክሩ መሳካት የመገናኛ ብዙኀን የላቀ ሚና ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል” የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ እውነቱ...
የኢትዮጵያን መሰረታዊ ችግሮች በምክክር በመፍታት ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር የመገናኛ ብዙኀን ሚና ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ። ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን "የኢትዮጵያ ሚዲያ ለኢትዮጵያውያን ውጤታማ ሀገራዊ ምክክር" በሚል መሪ ሀሳብ ከተለያዩ የመገናኛ...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህና ሚኒስትሮች ስትራይድ ኢትዮጵያ ኤክስፖን ጎብኝተዋል። የስትራይድ ኢትዮጵያ 2024 ኤክስፖ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ.ር) ግንቦት 10 ቀን 2016 ዓ.ም በይፋ መከፈቱ ይታወቃል።
ዓመታዊው ኤክስፖው "ሳይንስ...
የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት መንግሥት በነዳጅ እና ማዳበሪያ ላይ ድጎማዎችን እያደረገ እንደሚገኝ የፕላንና ልማት...
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የዋጋ ግሽበትን ከነበረበት ወደ በ23 ነጥብ 3 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ.ር) ገለጹ፡፡ የሚኒስቴሩ መረጃ እንደሚያመላክተው የዋጋ ንረት በተለይም...
ለ609 ሺህ ሥራ ፈላጊዎች የሥራ ዕድል መፍጠር መቻሉን የአማራ ክልል ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ በዕውቀት እና ክህሎት የበለጸገ እና ተወዳዳሪ ዜጋ መፍጠር ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሠራ መኾኑን የአማራ ክልል ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ ኀላፊ ስቡህ ገበያው (ዶ.ር) ገልጸዋል። በ2016 በጀት ዓመት...
በቅርቡ የወጣው ልዩ የኢኮኖሚክ ዞን መመሪያ ምጣኔ ሃብታዊ ፋይዳ ምን ይኾን?
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እምቅ የመልማት አቅም፣ አምራች የሰው ኃይል እና ምቹ የሥራ ከባቢ ያላት ኢትዮጵያ ለዘመናት ሀገራዊ የምጣኔ ሃብት መሠረቷ በግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ ትከሻ ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ የቆየ ነው፡፡ ከልማድ ፈጽሞ...








