የመንግሥት ሠራተኞች የደረጃ እድገት እና የእርከን ጭማሪ በአዲሱ ረቂቅ አዋጅ ተፈቅዷል ተባለ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አዲሱ የፌዴራል መንግሥት ረቂቅ የሠራተኞች አዋጅ ሠራተኞች ተመዝነው በአፈጻጸማቸው የሚለዩበት እንደኾነ የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር መኩሪያ ኃይሌ (ዶ.ር) ገልጸዋል። አዋጁን በተዛባ መንገድ መረዳት አይገባም ያሉት ኮሚሽነሩ አንድ...

“በተገኘው አንጻራዊ ሰላም የተሟላ የፍትሕ አገልግሎት ለመስጠት እየሠራሁ ነው” የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር

ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፍትሕን እና መልካም አሥተዳደርን በዘላቂነት ማረጋገጥ የሚቻው ሰላም ሲረጋገጥ ነው፡፡ በክልሉ ባጋጠመው የጸጥታ ችግር ተገቢውን አገልግሎት ለመስጠት አስቸጋሪ ኾኖ ቆይቷል፡፡ በተለይ ዜጎች ፍትሕ የማግኘት መብታቸው ላይ ተፅዕኖ አሳድሯል፡፡...

” ከችግር ለመውጣት ተስማምተን እና አንድ ኾነን መሥራት መቻል አለብን” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት...

“በማዕድን ዘርፍ ላይ እሴት ያልተጨመረበት የማዕድን ሃብት ወደ ውጪ እንዳይወጣ የሚል ሕግ እየተረቀቀ ነው”...

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ እሴት ተጨምሮባቸው ለውጭ ገበያ ከሚቀርቡ ማዕድናት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መኾኑን ገልጸዋል። ኢንጅነር ሃብታሙ ተገኝ በኢትዮጵያ የሚገኘው የዓለም የከበሩ ማዕድናት ማኀበርን...

በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ለተገነባው የዐይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት መዋቅራዊ አደረጃጀት እየተዘጋጀ ...

ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ተገንብቶ በቅርቡ የተመረቀው ሼይካ ፋጢማ የዐይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት መተዳደሪያ ደንብ፣ ስትራቴጂክ ዕቅድ እና መዋቅራዊ አደረጃጀት እየተዘጋጀ መኾኑን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ትምህርት ቢሮ...