የማንነትና የአስተዳደር ወሰን ጥያቄዎችን ሕግንና የዜጎችን ዘላቂ አብሮነት መሰረት ባደረገ መልኩ ምላሽ ለመስጠት እየተሠራ...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት በ6ኛ የፓርላማ ዘመን፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ጊዜው የ1ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ-ጉባኤን በማጽደቅ 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል።
በጉባኤው የምክር ቤቱ አባላት የ2016 በጀት ዓመት የድጎማ...
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ የፌዴራል መንግሥት የ2017 በጀት ዓመት ረቂቅ በጀት ላይ በዝርዝር...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን በ35ኛ መደበኛ ስብሰባው ነገ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ይወያያል።
ምክር ቤቱ ቀዳሚ ባደረገው አጀንዳው የፌዴራል መንግሥት የ2017 በጀት...
“የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች በሀገር ግንባታ ላይ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ እድል ይፈጥራል” አቶ ብናልፍ...
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የክረምት ወቅት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች ከበጎ ሥራዎች ባለፈ በሀገር ግንባታ ሥራ ላይም የበኩላቸውን አስተዋጽኦ የሚያደርጉበት መሆኑን የሰላም ሚኒስትሩ ብናልፍ አንዱአለም ገለጹ።
የዘንድሮው የክረምት የበጎ ፈቃድ...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጋምቤላ ክልል የሚገኘውን የአኮቦ ኢትኖ የማዕድን ኩባንያ ጎበኙ፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኅላፊዎች በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ የሚገኘውን የአኮቦ ኢትኖ የማዕድን ኩባንያን ጎበኝተዋል፡፡
በጉብኝቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የጋምቤላ ክልል...
“በክልሉ የተከሰተዉ የጸጥታ ችግር የቱሪዝም ዘርፉን አዳክሞታል” አየለ አናውጤ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሰኔ 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ባሕል እና ቱሪዝም ቢሮ ከተጠሪ ተቋማት እና ባለድርሻ አካላት ጋር በመኾን በ2016 በጀት ዓመት እቅድ አፈጻጸም ዙሪያ ውይይት አካሂዷል።
ባለፉት ዓመታት በዓለም እና በሀገር አቀፍ ደረጃ...








