“የተፈተነው ትራንስፖርት እና የበዛው የሕዝብ እንግልት”
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም ሁሉን ይሰጣል፡፡ ሰላም ሲኖር ዘመድ ከዘመዱ ይጠያየቃል፤ በሬና ገበሬ ይገናኛሉ፡፡ መልካሙን ዘር ወደ ምድር ዘርተው፣ ፍሬውን ይጠብቃሉ፡፡ ነጋዴዎች በሌሊትም ኾነ በቀን ይጓዛሉ፣ አንደኛውን ከሌላኛው ያገናኛሉ፤ ተማሪዎች በማለዳ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከማርዮት ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት እና ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት የማርዮት ኢንተርናሽናል ፕሬዝዳንት እና ዋና ሥራ አሥፈጻሚ አንቶኒ ካፑአኖ ጋር ተገናኝተው በማደግ ላይ በሚገኘው የኢትዮጵያ የጉዞ እና የሆስፒታሊቲ ዘርፍ ላይ ተወያይተዋል።
በባሕል...
የሆቴሎች የኮኮብ ደረጃ ምደባ በአዲስ መልክ እንደሚሠራ የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከመስከረም ጀምሮ ከዚህ በፊት የተሰጠው የኮኮብ ደረጃ ሥራ ላይ እንደማይውል የቱሪዝም ሚኒስቴር ገልጿል፡፡ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የደረጃ ምደባ ደንብ ሆቴሎች በየሦስት ዓመቱ በዳግም የደረጃ ምደባ ሂደት ማለፍ...
የክልሉን ሰላም ወደነበረበት ለመመለስ ወጣቶች ከሰላም ካውንስሉ ጎን ሊቆሙ እንደሚገባ የሰቆጣ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።
ሰቆጣ: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ያለውን አንጻራዊ ሰላም ለማስቀጠል የተቋቋመው የሰላም ካውንስል ያቀረበው የሰላም ጥሪ ወቅታዊ መኾኑን የሰቆጣ ከተማ ወጣቶች ተናግረዋል። ወጣት አንባየ መኮነን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በክልሉ የተከሰተው የሰላም እጦት በሕዝቡ...
“ቀጣዩ ትውልድ የተሻለ ተፈጥሮና የበለፀገች ሀገር ይገባዋል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ የአረንጓዴ አሻራ ዋናው የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋሚያና የአረንጓዴ ልማት ማሳኪያ ተጨባጭ ዕርምጃችን ነው ብለዋል። ዛሬ የወቅቱ የዓለማችን ወሳኝ አጀንዳ በሆነው የአየር ንብረት ለውጥ...








