በርካታ ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄን በራሳቸው መሸፈን የሚያስችል አቅም መፍጠራቸው ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ.ር) ድሬዳዋ እና አዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደርን ጨምሮ ስድስት ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄን በራሳቸው መሸፈን የሚያስችል አቅም መፍጠራቸውን ተናገረዋል።
ኢትዮጵያን ከተረጂነት...
”ፅንፈኞች ጀግና አመራሮችን በመግደል፣ የሥርዓት ለውጥ ማምጣት አይችሉም” ምክትል ርዕሰ መሥተዳደር አብዱ...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) እና ሌሎች ከፍተኛ መሪዎች በኬሚሴ ከተማ ከሕዝብ ጋር...
በጎንደር ከተማ የክረምት በጎ አድራጎት መርሐ ግብሩ የአቅመ ደካሞችን ቤት በማደስ ተጀምሯል።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)
በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ እና ለአብሮነት በሚል መሪ ቃል የክረምት በጎ አድራጎት ተግባር የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ ተካሂዷል።
የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ሥራዎች...
የአካባቢያቸውን ሰላም ለማጽናት የሰላም ካውንስሉ ያቀረበውን ጥሪ እንደሚደግፉ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ነዋሪዎች ተናገሩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የተገኘውን አንጻራዊ ሰላም ዘላቂ በማድረግ በኩል የክልሉ የሰላም ካውንስል ያቀረበውን የሰላም ጥሪ እንሚደግፋ እና ለተፈጻሚነቱ የበኩላቸውን እንደሚወጡ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የመንግሥት ሠራተኞች እና የሀገር ሽማግሌዎች...
በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ የኮንክሪት ድልድይ ተገንብቶ ለአገልግሎት ክፍት ኾነ።
ባሕር ዳር: ሀምሌ 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በሕዝብ ከሚነሱ ጥያቄዎች መካከል ዋናው የመሠረተ ልማት ጥያቄ ነው። ከዚህ መካከል የመንገድ መሠረተ ልማት ተደራሽነት አንዱ ነው። ከዚህ ጋር ተያይዞ በሰሜን ጎንደር ዞን በዳባት እና ጠለምት...








