“የታሪክም የትውልድም ተወቃሽ ላለመኾን ጦርነት ይብቃን” በምዕራብ ጎንደር ዞን የገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር የመንግሥት...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ የመንግሥት ሠራተኞች “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ የሰላም ኮንፈረንስ አካሂደዋል። በክልሉ በተፈጠረው የሰላም እጦት ማኅበረሰቡ ለማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች...

የእንሳሮ ወረዳ አርሶ አደሮች በአካባያቸው ሰላም ዙሪያ መከሩ፡፡

ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ ከይድኖ እና በሬሳ ቀበሌ አርሶ አደሮች አካባቢያቸውን ሰላም ለማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ አርሶ አደሮቹ የአካባቢው ሰላም መረጋገጥ ወጥቶ ለመግባትም ኾነ የግብርና ሥራቸውን ለማካሄድ አስፈላጊ...

ጤና ተቋማት ለማኅበረሰቡ በተሟላ መንገድ አገለግሎት እንዲሰጡ ሁሉም ኀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል ተባለ።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል ጤና ቢሮ እናቶች፣ ሕጻናት፣ ወጣቶች እና አፍላ ወጣቶች ዳይሬክተር መልሰው ጫንያለው እንዳሉት እናቶች በእርግዝና፣ በምጥ እና በወሊድ ጊዜ ሊደርስባቸው የሚችለውን ችግር ለመከላከል በጤና ተቋማት ተገኝተው ክትትል እንዲያደርጉ...

የ12ኛ ክፍል ፈተና በሰላም እንዲጠናቀቅ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ጥሪ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ኀላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር) የ12ኛ ክፍል ፈተናን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የ12ኛ ክፍል ፈተና ለማስፈተን ባስተማሩ አካባቢዎች ሁሉ...

በአይከል ከተማ አስተዳደር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በማእከላዊ ጎንደር ዞን አይከል ከተማ አስተዳደር ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሃሳብ በአይከል ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የንግዱ ማኅበረሰብ የተሳተፉበት የምክክር መድረክ በመካሄድ...