ዜናአማራ በአይከል ከተማ አስተዳደር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። July 9, 2024 28 ባሕር ዳር: ሐምሌ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በማእከላዊ ጎንደር ዞን አይከል ከተማ አስተዳደር ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር የሰላም ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው። “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ሃሳብ በአይከል ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የንግዱ ማኅበረሰብ የተሳተፉበት የምክክር መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በያቤሎ ከተማ የተገነባውን የቦረና ባሕል…