“ጎርጎራ ከተፈጥሮ ጋር የተስማማ፣ ታሪክን ግምት ውስጥ ያስገባ፣ ራሱ ታሪክ የኾነ ፕሮጀክት ነው” ርእሰ...

ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ በጎርጎራ ፕሮጄክት ከሃይማኖት አባቶች፣ ከሀገር ሽማግሌዎች እና ከማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ የተገኙት ተሳታፊዎች አስደናቂ ሥራ በጎርጎራ ማየታቸውን ገልጸዋል። የልማት ሥራዎች በሁሉም የክልሉ አካባቢዎች...

“ከሕዝቡ ጋር በመኾን ያከናወናቸው ተግባራት በግጭት ውስጥም ኾኖ ውጤት ማስመዘገብ እንደሚቻል አስተምሮናል” ዋና አሥተዳዳሪ...

ደብረ ማርቆስ: ሐምሌ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የምሥራቅ ጎጃም ዞን አሥተዳደር የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጻም ግምገማ እና የቀጣይ የክረምት ወራት ንቅናቄ መድረክ በደጀን ከተማ አካሂዷል። የዞኑ ዋና አሥተዳዳሪ ኑርልኝ ብርሃኑ በዞኑ የተከሰተውን ግጭት ለመቀልበስ የዞኑ አሥተዳደር...

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥት

ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እንደ ሌሎች የዓለም ሀገራት ሁሉ ለረጅም ዘመን በንጉሣዊ ሥርዓት ቆይታለች፡፡ በወቅቱ የነበረው አሥተዳደር ደግሞ የተጻፈ ሕገ መንግሥት አልነበረውም፡፡ በመኾኑም ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ አጼ ኃይለሥላሴ በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያ...

ብልጽግና ፓርቲ የ2016 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ በዋና ጽሕፈት ቤት እና በቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች በ2016 በጀት ዓመት የተከናወኑ የፓርቲ ሥራዎች የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ይገኛል። ውይይቱ የዓመቱ አፈጻጸም ጥንካሬዎችን በመለየት ለቀጣይ አቅም አድርጎ...

“ግጭቱ የዜጎቻችንን ሕይወት አሳጥቶናል፤ በርካታ ቁሳዊ ውድመት ከማስከተል ውጪ ያተረፈልን አንዳችም ነገር የለም” ...

ደብረ ማርቆስ: ሐምሌ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)"ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም" በሚል ሀሳብ የተዘጋጀው የሰላም ኮንፈረንስ የማጠቃለያ መድረክ በደብረ ማርቆስ ከተማ የከተማው ነዋሪዎችና የተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት እየተካሄደ ነው። በክልሉ የተፈጠረው የፀጥታ ችግር ዘረፈ...