ቋሚ ኮሚቴው የሚከታተላቸውን ተቋማት ዓመታዊ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ምክር ቤት የንግድ፣ ኢንዱስትሪ እና ከተማ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሥሩ ተጠሪ የኾኑ ተቋማትን ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።
የማዕድን ሃብት ልማት፣ ሥራ እና ሥልጠና፣ ከተማ እና መሠረተ...
ቋሚ ኮሚቴው የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮን የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በ12ኛ ክፍል ፈተና ምክንያት የዘገየው የክልሉ ትምህርት ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማን የአማራ ክልል ምክር ቤት የሰው ሃብት እና ቱሪዝም ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እያካሄደ ነው፡።
በግምገማው ቋሚ...
በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ የሚሠሩ ጥናቶች የምክክርን ስኬታማነት ለመመዘን ያስቀመጧቸው የመነሻ መስፈርቶች ምን ይኾኑ?
ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራዊ ምክክር ስኬታማነት በተለያዩ መንገዶች ይታያል፡፡ የሥነ ምክክር መዛግብት እንደሚያሳዩት የተለያዩ ሀገራት ምክክርን ለማድረግ ሲወጥኑ በሂደቱ ፍፃሜ ላይ የሚጠብቋቸው ውጤቶች መኖራቸው ግድ ይላል፡፡
በዚህም መሠረት ሀገራዊ ምክክሩ የታሰበለትን...
የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መቋረጥ
ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ባሳለፍነው ሳምንት 8 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኮምፒውተሮች እንዳይሠሩ ያደረገ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መቋረጥ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች ተከስቶ በርካታ አገልግሎቶችን መስተጓጎላቸውን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ በ2011 ተመሥርቶ በ170 ሀገራት የደኅንነት ቴክኖሎጂ አገልግሎቶችን የሚያቀርበው...
የሕዝብን የልማት ተጠቃሚነት ለማሳደግ ለአማራ ልማት ማኅበር ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) ማኅበረሰብን በማሳተፍ በትምህርት፣ በጤና እና በሥራ ዕድል ፈጠራ ሥራዎችን የሚሠራ ተቋም ነው፡፡ በሠራቸው ሥራዎችም በክልሉ በርካታ ለውጦችን አሳይቷል፡፡ የአልማ የአባላት ልማት እና በጎፈቃድ አገልግሎት ዳይሬክተር...








