የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መሪዎች ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ የመከላከያ መሪዎች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ መሪዎች ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ የመከላከያ መሪዎች ጋር ተወያይተዋል።
ከፍተኛ ወታደራዊ መሪዎቹ በሁለትዮሽ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች እንዲሁም የጋራ ደኅንነትን ማስጠበቅ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውን ከመከላከያ ሠራዊት...
መከላከያ ሠራዊት በመሬት መንሸራተት ምክንያት አደጋ ቤተሰቦቻቸውን ላጡና ከአካባቢያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ምክንያት ቤተሰቦቻቸውን ላጡና ለተፈናቀሉ ወገኖች ከስድስት ሚሊዮን 300 ሺህ ብር በላይ የሚገመት...
በሦስት ወረዳዎች ላይ የጎርፍ አደጋ ስጋት መኖሩን የደቡብ ጎንደር ዞን አስታወቀ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጎርፍ አደጋ ስጋቱን ለመከላከል እና ለመቀነስ የክልሉ ውኃ እና ኢነርጂ ቢሮ ያደረገው ቅድመ ዝግጅት ሥራ ጥሩ የሚባል መኾኑን የደቡብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ጥላሁን ደጀኔ ተናግረዋል፡፡
ይኖራል ተብሎ...
ከስሀላ ሰየምት ወደ ዝቋላ በጀልባ ተሳፍረው ሲጎዙ የነበሩ 19 ሰዎች ሕይወት ሊያልፍ እንደሚችል የስሃላ...
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ትናንት ከቀኑ 6፡00 ገዳማ ከዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ስሃላ ሰየምት ወረዳ ወደ ዝቋላ ወረዳ በተከዜ ወንዝ በጀልባ ሲጎዙ ከነበሩት በግምት 26 ሰዎች ውስጥ 19 የሚደርሱ ሰዎች ሕይወታቸው...
የባሕር ዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ተማሪዎቹን አስመረቀ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ሲያስለጥናቸው የነበሩ 1 ሺህ 10 ተማሪዎቹን ዛሬ አስመርቋል፡፡
ኮሌጁ 217 ተማሪዎቹን በዲግሪ ሲያስመርቅ ቀሪዎቹን ደግሞ ከደረጃ አንድ እስከ ደረጃ አምስት ነው...








