“የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ኢትዮጵያ ወደ ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት ለምታደርገው ሽግግር አመቺ ሁኔታን የሚፈጥር ነው”...

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሠ ቱሉ (ዶ.ር) ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻ ትግበራ መግባቷን ያወሱት ሚኒስትሩ፤ ይህ ማሻሻያ ኢትዮጵያ ወደ ተሟላ የኢኮኖሚ...

”የዋጋ ንረት በክልሉ ሕዝብ ላይ ተጨማሪ ችግር እንዳይኾን ኀላፊነት ይዘን መሥራት ይጠበቅብናል” ምክትል ርእሰ...

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የሕገ ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድ መከላከል እንዲሁም የዋጋ ማረጋጋት ጥምር ግብረ ኀይል በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና በዋጋ ማረጋጋት ላይ ምክክር አድርጓል። የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር...

“የከተማ ጽዳት እና አረንጓዴ ልማትን በማስተሳሰር እየተሠራ ነው” የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር

ደብረ ማርቆስ፡ ነሐሴ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር አካባቢ ጥበቃ ጽዳት እና ውበት ተጠሪ ጽሕፈት ቤት ከተማዋን ለነዋሪዎቿ የተመቸ ለማድረግ እና ገጽታዋን ይበልጥ ለማሻሻል እየሠራ ይገኛል፡፡ በከተማዋ ደረቅ ቆሻሻን የሚሠበሥቡ...

የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር 378 የንጹሕ መጠጥ ውኃ ተቋማት ተጠግነው ለአገልግሎት መብቃታቸውን ገለጸ።

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር 378 አነስተኛ የውኃ ተቋማት ተጠግነው ለአገልግሎት መብቃታቸውን የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ውኃ እና ኢነርጂ መምሪያ ገልጿል። በመምሪያው...

“የጎንደር አብያተ መንግሥታት ጥገና ታሪኩን ጠብቆ የሚሠራ ነው” የቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን

ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው "የጎንደር አብያተ መንግሥታት ሲባል ዋናው ግቢ ብቻ አይደለም፣ ሌሎች ዘጠኝ ቅርሶችንም ይጨምራል" ይላሉ፡፡ ጉዛራን፣ ጎርጎራ ሲስንዮስን፣ ቁስቋምን፣...