“አጼ ምኒልክ እና እትጌ ጣይቱ ኢትዮጵያ በዓለም አደባባይ ከፍ እንድትል ያደረጉ መሪ ናቸው” ምክትል...

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ታሪክ ጉልህ ድርሻ ካበረከቱ መሪዎች መካከል እምዬ ምኒልክ እና እቴጌ ጣይቱ ተጠቃሽ ናቸው። ታዲያ እነዚህን መሪዎች መዘከር እና ማስታወስ ከትውልዱ ይጠበቃል። የ180 ዓመት የእምዬ ምኒልክ የ184ኛ ዓመት፣ የእትጌ ጣይቱ...

3 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር በላይ ግብር ለመሠብሠብ እየሠራ መኾኑን የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በተያዘው የግብር ዘመን 3 ነጥብ 1 ቢሊዮን ብር በላይ ግብር ለመሠብሠብ አቅዶ አየሠራ መኾኑን የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ገቢዎች መምሪያ አስታውቋል። በክልል ደረጃ የተፈጠረው የፀጥታ ችግር በግብር አሠባሠብ ሂደቱ ላይ ጫና...

ያልተከበሩት እሴቶቻችን

ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገራችንም ኾነ በክልላችን በርካታ የተዘነጉ፣ ወደ ስርቻ የተጣሉ፣ ዘመነኛነት ያቆሸሻቸው፣ የሌሎች ኩረጃ ያደበዘዛቸው፣ የአላዋቂነት መርግ የተጫናቸው እና በሌሎችም በርካታ ምክንያቶች የማናከብራቸው እሴቶች አሉን፡፡ ለምን? ብለን አንጠይቅ ዘንድ “ዘመናዊነት”...

“የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በፋይናንስ ኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት አሳድሮብናል” የፋይንቴክ ኩባንያዎች

ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በፋይናንስ ኢንቨስትመንት ዘርፎች ለመሰማራት ፍላጎት እንዳሳደረባቸው የተለያዩ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ቴክኖሎጂ አቅራቢ ኩባንያዎች (ፋይንቴክ) ገለጹ። የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ትግበራ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ እና ለአካታች የፋይናንስ...

“ከሰላም ሥራችን ጎን ለጎን ሕዝቡ አጥብቆ የሚሻውን የልማት ጥያቄ ለመመለስ በትኩረት እንሠራለን” የምዕራብ ጎጃም...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን የዞን፣የወረዳና የከተማ አሥተዳደር ከፍተኛና መካከለኛ የሥራ ኃላፊዎች የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2017 ዕቅድ የውውይት መርሐ ግብር በፍኖተ ሰላም ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የፍኖተ ሰላም...