ያልታቀደ ግዢ እና አሉታዊ ጎኖቹ

ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ተቋማት በበጀት ዓመቱ መጨረሻ እና መጀመሪያ ላይ ግዥን ያለ እቅድ ሲፈጽሙ ማየት የተለመደ ነው፡፡ በነዚያ ወቅቶች ግዥ እና ክፍያዎች ይበዛሉ፡፡ ይሁንና ግዥ በእቅድ፣ በአሳታፊነት እና በተጠያቂነት መርህ ካልተከናወነ...

“በቀውስ ጊዜ አመራር የሕዝቡን ሰላም እና ደኅንነት ከማስጠበቅ ጎን ለጎን የልማት እና የመልካም አሥተዳደር...

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በ2016 በጀት ዓመት የተከናወኑ የፖለቲካ እና የመንግሥት ተግባራት አፈጻጸም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው። በበጀት ዓመቱ የጸጥታ መደፍረስ ችግሮች ቢገጥሙም በሁሉም ዘርፍ የተሻለ ሥራ ለማከናወን...

“የጸና እና ቁርጠኛ መሪ በችግር ውስጥም ኾኖ ለውጥ ማምጣት ይችላል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው

ጎንደር: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር የ2016 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 ዓ.ም የዕቅድ ትውውቅ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ መክፈቻ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የሰላም እና...

“በቡሄ በዓል ጅራፍ የማጮህ ልምድ ምሳሌው መለኮታዊ ድምጹን ለማመላከት ነው” መላዕከ ገነት ቀሲስ ኃይሌ...

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ኢየሱስ ክርስቶስ መለኮታዊ ኀይሉን የገለጠበት የደብረ ታቦር በዓል በደብረ ብርሃን ከተማ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ እየተከበረ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በደብረ ብርሃን ከተማ የደብረ ገነት ቅዱስ...

የ2017 የበጀት ዓመት የፀጥታ እና የልማት ሥራዎችን አስተሳስሮ በመፈፀም ዞኑን ወደ ተሟላ ሰላም ማሸጋገር...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምዕራብ ጎጃም የዞን፣ ወረዳ እና የከተማ አስተዳደር የሥራ ኀላፊዎች የተሳተፋበት የ2017 የመልካም አስተዳደር ሥራዎች ዕቅድ ውይይት ተካሂዷል። የመንግሥት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ለሕዝቡ ቀልጣፋ እና ውጤታማ አገልግሎት በመስጠት በኩል...