ፍትህ ጠያቂ ድምጾች
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሰውዬው የሕግ ትምህርት አስተማሪ ናቸው፤ ሌሎቹ ደግሞ ተማሪዎች፡፡ አስተማሪው በክፍል ውስጥ ካሉት ተማሪዎች ውስጥ “አንቺ ሰማያዊ ቀሚስ የለበስሽው ልጅ፣ ስምሽ ማነው?” ሲሉ ጠየቋት፡፡
ልጅቱም ስሟን ተናገረች፡፡
አስተማሪው ከክፍሉ...
”የውጭ የምንዛሬ ቢሮዎች ሲከፈቱ ሕጋዊ ሥርዓት ያለው እና ቀልጣፋ አገልግሎት ይኖራል” ቆስጠንጢኖስ በርኸ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የሚፈጥራቸው የግል የውጭ ምንዛሬ ቢሮዎች ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችሉ እና የጥቁር ገበያን ወደ ሕጋዊ ሥርዓት ለማምጣት የሚያግዝ መኾኑን የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ቆስጠንጢኖስ በርኸ (ዶ.ር) ይገልጻሉ።
የማክሮ ኢኮኖሚ...
ከኢኮኖሚ መረጋጋት እና ማገገም ወደ መመንጠቅ እድገት የመሸጋገር ሒደትን ያቀፈው የአማራ ክልል የኢንዱስትሪ ዘርፍ...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) "የትውልድ ቁጭት ለትውልድ ልዕልና የማነፅ ትልም" በሚል መሪ ቃል የክልሉ መንግሥት የ25 ዓመት እቅድ አዘጋጅቶ ይፋ በማድረግ በየዘርፉ ውይይት እና ገለፃ እየተከናወነ ነው። የአማራ ክልል መንግሥት የአሻጋሪ...
ሰቆጣ ለሻደይ በዓል የሚገቡ እንግዶቿን በፍቅር እና በክብር እየተቀበለች ነው።
ሰቆጣ: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሰቆጣ ከተማ ለሻደይ በዓል ወደ ከተማዋ የሚገቡ እንግዶችን በመቀበል ላይ እንደምትገኝ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ መላሽ ወርቃለም ገለጹ፡፡
ነሐሴ 16/2016 ዓ.ም በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ ከተማ የሚከበረውን የሻደይ በዓልን...
“በዘር የተሸፈኑ ማሳዎችን ከበሽታ እና ከተባይ ለመታደግ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል” የክልሉ ግብርና...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አቶ ሙላት ዓለማየሁ በባሕር ዳር ዙሪያ ወረዳ ወረብ ቆላ ጺዮን ቀበሌ ቤዛዊት ቀጣና የሚኖሩ አርሶ አደር ናቸው፡፡
አርሶ አደር ሙላት 1 ነጥብ 5 ቃዳ መሬት በመስኖ በማልማት እስከ 12 ኩንታል...








