ኅብረተሰቡን ያሳተፈ የበሽታዎች ቁጥጥር እንዲከናወን ተጠየቀ፡፡
ባሕር ዳር: ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ድንገተኛ የጤና አደጋ ስጋት ምላሽ ጋር የወባ በሽታ መከላከል ተግባራት ላይ በቅንጅት እየሠሩ መኾኑን ባካሄዱት ውይይት ገልጸዋል፡፡
በጤና ሚኒስቴር የበሽታዎች መከላከል እና መቆጣጠር መሪ...
“የልጆቻችንን እንባ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለማበስ ቆርጠን መነሳት ያለብን ጊዜው አሁን ነው” የሴቶች...
አዲስ አበባ: ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉደይ ሚኒስቴር ያለ እድሜ ጋብቻ እና የሴት ልጅ ግርዛትን ለመከላከል በተሠራው ሥራ የላቀ አስተዋጽዖ ላበረቱ አካላት እውቅና ሰጥቷል።
የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉደይ ሚንስትሯ ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በንግግራቸው...
በዞኑ ለሚያለሙ ባለሃብቶች ምቹ እና ቀልጣፋ አሠራር እንደሚፈጥር የሰሜን ወሎ ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አልሚ ባለሃብቶች በዞኑ ያለውን እምቅ ሃብት በመጠቀም በኢንቨስትመንት ዘርፉ እንዲሰማሩ ምቹ እና ቀልጣፋ አሠራር እንደሚፈጥር የሰሜን ወሎ ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ አስታውቋል።
መምሪያው የ2016 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም...
የሻደይ በዓል ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲከበር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ፖሊስ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከነሐሴ ወር አጋማሽ ጀምሮ በየዓመቱ በድምቀት የሚከበረውን የሻደይ በዓል በሰላም ለማጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ አስታውቋል።
የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኀላፊ ኮማንደር ደጀን ወዳጅ...
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ሌተናል ጀኔራል የመታሰቢያ ሙዝየም የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።
ሰቆጣ: ነሐሴ 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በፋሽሽት ኢጣሊያ በተወረረች ጊዜ የሀገራቸውን ዳር ድንበር ለማስጠበቅ ከተዋደቁ ጀግኖች መካከል አንዱ ደጃዝማች ኃይሉ ከበደ ናቸው።
ዋግ ኽምራ ካፈራቻቸው የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጆች አንዱ የኾኑት ሌትናንት ጀኔራል ኃይሉ...








