“ሰንደቅ ዓላማችን ኅብረብሔራዊ አንድነታችን አጣምሮ የያዘ የማንነታችን የጋራ ምልክት ነው” ርእሰ መሥተዳድር

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ)“ስንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ ይገኛል። በአማራ ክልልም የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት በልዩ ልዩ ሥርዓቶች ተከብሯል።...

ችግሮች ያልበገሩት የቀለም ቀንድ!

ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአጣዬ ከተማ እና አካባቢው በተደጋጋሚ ሲከሰቱ የነበሩ የሰላም እጦቶች ዘርፈ ብዙ አሉታዊ ተፅዕኖዎችን ሲያሳድሩ ቆይተዋል፡፡ የሰላም እጦቱ ጫና ካሳደረባቸው ተቋማት መካከል የትምህርት ዘርፉ ተጠቃሽ ነው፡፡ የሰላም እጦቱ ከፈተናቸው...

“የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓልን ከማክበር ባለፈ ብሔራዊ አንድነትን ለማጽናት መሥራት ከዚህ ትውልድ ይጠበቃል”...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችን እና ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሃሳብ በአማራ ክልል የሰንደቅ ዓላማ ቀን ለ17ኛ ጊዜ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት ተከብሯል። የሰንደቅ ዓላማ ቀን በየዓመቱ...

“የታላቅ ሀገር መከታ፣ የታላቅ ሕዝብ አለኝታ”

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ)ጀግኖች ከራሳቸው በላይ ሀገራቸውን ይወዳሉ፣ ልበ ሙሉዎች ሁልጊዜም ታላቅነትን ያስባሉ፣ የሀገርን ክብር ይጠብቃሉ፣ የሀገርን ከፍታ ያስጠብቃሉ፣ ታማኞች እስከ መቃብር ድረስ ለቃል ኪዳናቸው ይጸናሉ፤ ቆራጦች ከነፍሳቸው በላይ ሀገራቸውን ይወዳሉ፣ ከሁሉም...

“የዓባይን ውኃ ፍትሐዊ እና ምክንያታዊ በኾነ መንገድ ለመጠቀም የተደረገው ረጅም ጉዞ ፍጻሜ ነው” ጠቅላይ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የናይል ወንዝ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ወደ ተፈጻሚነት መግባቱ ወንዙን በፍትሃዊ ለመጠቀም የተደረገው የረጅም ጊዜ ትግል ለፍሬ የበቃበት መኾኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አስታውቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ላይ...