“ከሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን ጋር በጋራ ሥንሠራ ለኅብረተሰቡ ፈጣን መረጃ ለመስጠት ያስችለናል” የአሚኮ ዋና...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የአማራ ክልል ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የተፈራረሙት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ሙሉቀን ሰጥዬ እና የአማራ ክልል...

በርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተመራ የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የተካተቱበት ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ደረ የገበሬ በዓል በደቡብ ወሎ ዞን በጃማ ወረዳ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተው ባደረጉት የሰብል ጉብኝት ተከብሯል። በሰብል ጉብኝቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ምክትል ርእሰ...

የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣናን ለአፍሪካ ብልጽግና ሊፈጥር በሚችል መልኩ ሀገራት ሊጠቀሙበት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ)19ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና አህጉራዊ ሥብሠባ በአዲስ አበባ ተጀምሯል፡፡ በሥብሠባው መክፈቻ ላይ የኢፌዴሪ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ድኤታ ያስሚን ውሀረቢ አፍሪካ ያላትን አቅም እንዴት መጠቀም እንደሚገባት የሚያሳይ...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት የልማት ድርጅቶች የብድር ዕዳ በቦንድ ሽያጭ እንዲከፈል የሚያስችል ረቂቅ...

ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ስብሰባው የቀረበለትን ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል። አዋጁ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወሰዱትን...

“የ’World Without Hunger’ ጉባኤ ተሳታፊዎችን እንኳን ወደ አፍሪካ የዲፕሎማሲ መዲና በሰለም መጣችሁ እላለሁ።

አለምአቀፍ መሪዎችን፣ ባለሞያዎችን እና የጉዳዩ ተቆርቋሪዎችን በአንድ ላይ በማምጣት እንዲወያዩ በማድረግ የጋራ ጥረቶቻችን ረሃብን በማጥፋት ለሁሉም የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ርብርብ ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚያስችሉ ተስፋ አለኝ። በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ዓመታት በግብርና ሽግግር እና ምርታማነት ላይ...