ዩኒቨርስቲው የልህቀት ማዕከል ለመሆን የሀገር በቀል እውቀት ላይ እየሠራ መኾኑን ገለጸ።

ደሴ: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በሀገር በቀል የባሕል ሕክምና እና በባሕላዊ የግጭት አፈታት ሥርዓቶች ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱ የዩኒቨርስቲው የሥራ ኀላፊዎች፣ የጤና ሚኒስቴር የባሕል ሕክምና ዴስክ አሥተባባሪ ናትናኤል ሰለሞን፣ ጥናታዊ ጽሑፍ...

“የባቡር መንገድ ፕሮጀክቱ አማራ ክልልን በሁሉም ቀጣና ለማስተሳሰር ከፍተኛ ፋይዳ አለው” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር...

ደሴ: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዋሽ ኮምቦልቻ ሃራ ገበያ የባቡር መንገድ ፕሮጀክት የጥበቃ ጉዳይ እና ቀጣይ ሥራዎችን በተመለከተ በኮምቦልቻ ከተማ ውይይት ተካሂዷል። ውይይቱን የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር...

አርሶ አደሮች በኢትዮጵያ ምርት ገበያ በሚያከማቹት የምርት ደረሰኝ ብድር እየተመቻቸላቸው መኾኑ ተገለጸ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አርሶ አደሮች በመጋዘን በሚያስቀምጡት ምርት በሚሰጣቸው ደረሰኝ ብድር መውሰድ በሚችሉበት ሁኔታ በባሕርዳር ከተማ ውይይት ተካሂዷል። አርሶ አደሮች ያመረቱት ምርት በገበያ ላይ ዋጋው በቀነሰ ወቅት ምርታቸው እንዳይበላሽ ከኢትዮጵያ ምርት...

“ዓለም አቀፋዊ እና ቀጠናዊ ኹኔታወችን ለመረዳት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎች ወሣኝ ናቸው” የመንግሥት ሠራተኞች

ደባርቅ : ጥቅምት 28/2017 ዓ/ም (አሚኮ) በዞኑ "የኽልም ጉልበት ለእመርታዊ ለውጥ" በሚል መሪ መልዕክት በመምሪያው ለሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ አባላት ሥልጠና ተሰጥቷል። የሥልጠናው ተሳታፊዎች እንደገለጹት "ዓለም አቀፋዊ እና ቀጠናዊ ኹኔታወችን ለመረዳት ተከታታይነት ያላቸው የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናዎች...

“ምርት ማምረት ዕድገት ብቻ ሳይኾን ሉዓላዊነትን የማስከበር ጉዳይ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ሸዋ ዞን በሲያደብር እና ዋዩ ወረዳ በኩታ ገጠም የለማ ሰብልን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ላይ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ...