“የአፍሪካን ልማት እና ብልጽግና ለማረጋገጥ የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ወሳኝ ነው” ታየ አጽቀሥላሴ
አዲስ አበባ: ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 15ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ጉባኤ በአፍሪካ ኅብረት እየተካሄደ ነው።
የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታየ አጽቀሥላሴ 15ኛው የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና የሚኒስትሮች ጉባኤ ለአህጉሪቱ ዘላቂ ልማት እና አዲሲቷን አፍሪካ በአዲስ ገጽታ...
“በአርሶ አደሮች የሚነሳውን የትራክተር ጥያቄ ለመመለስ በትኩረት እየሠራን ነው” የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳድር
ደሴ: ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳድር ከ84 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጭ የገዛቸውን የማረሻ ትራክተሮች ለወረዳዎች አስረክቧል።
የእርሻ ትራክተር ከተረከቡት ወረዳዎች መካከል የመቅደላ እና ወረኢሉ ወረዳዎች ይጠቀሳሉ። የወረዳዎቹ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ...
“ደሴ ከተማ የቱባ ባሕል ባለቤት እና የኢትዮጵያ የቅርስ ማዕከል በመሆኗ እንደ ስሟ መልማት ይገባታል”...
አዲስ አበባ፡ ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ በመንግሥት እና በኅብረተሰብ ተሳትፎ ለሚሠራዉ የኮሪደር ልማት ከአካባቢዉ ባለሃብቶች ጋር የገቢ ማሰባሰብ መርኃ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነዉ።
የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳድር ምክትል ከንቲባና የደሴ ከተማ የኮሪደር...
በጤና ተቋማት የሚደረጉ የላብራቶሪ ጥራት ቁጥጥር ሥራዎች ውጤታማ መሆናቸውን የኅብረተሠብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የኅብረተሠብ ጤና ኢንስቲትዩት 3ኛውን የጤና ላብራቶሪ ፌስቲቫል "ጥራት ያለው የላብራቶሪ አገልግሎት ለማይበገር የጤና ሥርዓት" በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው።
ለአንድ ሀገር የጤና አገልግሎት ሥርዓት...
“ሰላም የልማት እና የአብሮነት መሠረት ነው” እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ከተቋማት የቢሮ ኃላፊዎች፣ ከሃይማኖት አባቶች፣ ከወጣቶች እና ከተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር እየመከረ ነው።
በምክክር መድረኩ የአማራ ክልል ሴቶች...








