የተፈጠረው ቀውስ ወደ ሰላም ይመጣ ዘንድ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች...
ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የተፈጠረው ቀውስ በማኅበረሰቡ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ላይ ዓሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል። በተለይ በሴቶች እና ሕጻናት ላይ የሚያስከትለው ችግር ከፍተኛ ነው። ይህን መሠረት አድርጎም በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር...
የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ባሕል እና ወግን ለማስተዋወቅ ከፍተኛ ሚና አለው።
እንጅባራ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ሃሳብ በእንጅባራ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።
የእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፍቅሬ በፈቃዱ ከ1999 ዓ.ም ጀምሮ...
በብሔር ብሔረሰቦች መካከል ወንድማማችነትን ማጠናከር ለሀገራዊ አንድነት መጎልበት ፋይዳው የጎላ ነው።
እንጅባራ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል "ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት" በሚል መሪ ሃሳብ በእንጅባራ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።
የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ፍቅሬ በፈቃዱ...
የመልማት ጥያቄዎች የሚመለሱት በራስ አቅም ከሚሠበሠብ ገቢ ነው።
ባሕር ዳር:ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በሦስት ዞኖች ማለትም በምዕራብ ጎጃም፣ በደቡብ ጎንደር እና በዋግኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የአዳሪ ትምህርት ቤቶች ግንባታ በ3 ነጥብ 9 ቢሊዮን ብር እየተከናወነ ይገኛል። ትምህርት ቤቶቹ ተገንብተው ሲጠናቀቁም 1ሺህ...
ከባድ በረዶ የቀላቀለ ዝናብ በ500 ሄክታር ላይ የተዘራ የደረሰ ሰብልን አወደመ።
ደባርቅ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ደባርቅ ከተማ አሥተዳደር የገጠር ቀበሌዎች በጣለው ከባድ በረዶ ምክንያት ሰብላቸው ሙሉ በሙሉ በመውደሙ ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን አርሶ አደሮች ተናግረዋል። ኅዳር 14/2017 ዓ.ም ከቀኑ ስምንት ሰዓት ጀምሮ ለ30...








