✍️ የጽናት እና የነጻነት ተምሳሌት!
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 6/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጽናት እና የነጻነት ቁንጮ በመኾን መላው ዓለም ከሚስማማባቸው አንዱ ናቸው ኔልሰን ማንዴላ። ማንዴላ አይበገሬ የሚለው ስያሜያቸውም ጥያቄ አይነሳበትም።
ማንዴላ በዓለማችን ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ እጅግ በጣም ተደማጭነት እንዲሁም ተጽዕኖ መፍጠር...
ሰላም ለማጽናት የመንግሥት እና የግል ታጣቂዎች በንቃት እንዲጠብቁ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደሩ አሣሠበ።
ባሕር ዳር: 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም "በሚል መሪ ሃሳብ የመንግሥት እና የግል ታጣቂዎች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። ከስድስቱም ክፍለ ከተሞች የተወከሉ ታጣቂዎች "ሰላም የሁሉም መሠረት ነው።...
ቡና ባንክ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከ930 ሚሊዮን ብር በላይ ያልተጣራ ጠቅላላ ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ቡና ባንክ አክሲዮን ማኅበር የባለአክሲዮኖች 15ኛ መደበኛ ጠቅላላ ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ አካሂዷል። በጉባኤው የ2015/2016 በጀት ዓመት ባንኩ ያከናወናቸው ጠቅላላ ተግባራት ቀርበዋል።
አገልግሎት መስጠት ከጀመረ 15 ዓመታትን ያስቆጠረው ቡና...
የመሬት አያያዝ መረጃን ለማዘመን እየሠራ መኾኑን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር መሬት መመሪያ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር መሬት መምሪያ በዳግማዊ ምኒልክ ክፍለ ከተማ በሕጋዊ ካዳስተር ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አዘጋጅቷል። መሬት ለአንድ አገር የኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ድርሻ ያለው ውስን የተፈጥሮ ሃብት...
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በግልግል ዳኝነት ምንነት እና አፈጻጸም ዙሪያ ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሀገር በዳኝነት እና በፍትሕ ስርዓቱ ላይ የተጀመረውን የሪፎርም ስራ መነሻ በማድረግ ክልል አቀፍ የዳኝነት እና የፍትሕ አገልግሎቱ ላይ ሁሉ አቀፍ የለውጥ ሥራዎችን በማከናወን...








