“ጥሪያችንን ስሙን እና ሰላምን ምረጡ” የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል። "ጦርነት ይብቃ ሰላምን እንሻለን" ያሉ ነዋሪዎች ለክልላችን የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይኾን ሰላም እና ልማት...
ማንኛውም ችግር በሰላማዊ መንገድ ሊፈታ እንደሚገባ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት...
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ማንኛውም ችግር በሰላማዊ መንገድ ሊፈታ እንደሚገባ የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት ተናግረዋል። መንግሥት በተደጋጋሚ እያቀረበው የሚገኘውን የሰላም ጥሪ የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ...
በከሚሴ ከተማ መንግሥት በተደጋጋሚ የሚያደርገውን የሰላም ጥሪ የሚደግፍ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ።
ከሚሴ: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ)
በኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ከከሚሴ ከተማ እና ከደዋ ጨፋ ወረዳ የተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጽንፈኛ ቡድኖች እያደረሱ ያለውን ጉዳት እንደሚያወግዙ በሰላማዊ ሰልፍ ገልጸዋል።
ሕዝቡ በሰላም ወጥቶ እንዲገባ፣ ልጆች እንዲማሩ እና የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ...
የቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እድሳት ተጠናቅቆ ጥር 6/2017 ዓ.ም ይመረቃል።
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) እድሳት ሲደረግለት የቆየው የቅድስት ሥላሴ ካቴድራል የፊታችን ጥር 6/2017 ዓ.ም እንደሚመረቅ ሊቀ ሥልጣናት ቆሞስ አባ ሢራክ አድማሱ የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አሥተዳዳሪ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።
የቅድስ ሥላሴ...
በደቡብ ወሎ ዞን ደሴ ዙሪያ ወረዳ በአማራ ክልል ጦርነት ቆሞ ሰላም እንዲሰፍን የሚጠይቅ ሰልፍ...
ደሴ: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰልፈኞቹ የተለያዩ መልዕክቶችን አንግበው ጦርነት ይብቃ፣ ሰላም ይስፈን በማለት ድምጻቸውን እያሰሙ ይገኛሉ።
ከያዟቸው መልዕክቶች መካከል:-
👉እኛ ተማሪዎች መማር እንፈልጋለን፣
👉ክልላችን የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይኾን ሰላም እና ልማት ነው፣
👉መንግሥት ለሰላም መስፈን የሚወስዳቸውን...








