የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሕዝቡን ሕይዎት ለማሻሻል እንዲሠሩ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አሳሰቡ።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትምህርት ሚኒስቴር ከ47 የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር በ2017 በጀት ዓመት የሚተገበር ቁልፍ የአፈጻጸም ውል ተፈራርሟል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በስምምነቱ ወቅት እንደገለጹት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚሠሯቸው ምርምሮች እና...

”ሙስና እየከፋ ሄዶ ሀገር ማፍረስ ደረጃ ከመድረሱ በፊት በትኩረት ሊሠራበት ይገባል” ደሴ ጥላሁን (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሥነ ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን፣ ፖሊስ ኮሚሽን እና ፍትሕ ቢሮ ቅንጅታዊ አሠራርን በማጠናከር ሙስናን ለመታገል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይቱ ተቋማቱ ከሙስና አኳያ የሠሯቸውን ሥራዎች...

“ከተሜነት መጭውን ዘመን የዋጀ እንድኾን ተደርጎ እየተሠራ ነው”አሕመድን ሙሐመድ(ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የከተሞች እና መሠረተ ልማት ቢሮ፣ የሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ኮሚሽን እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ መሪዎች ጋር በመኾን እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን እንደጎበኙ በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ...

“ብልጽግና ፓርቲ ለሕዝብ ቃል በገባው መሰረት በዘላቂ ሰላም ግንባታና አካታች ልማት ስኬቶችን አስመዝግቧል” ተመሥገን...

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ለሕዝብ ቃል በገባው መሰረት በዘላቂ ሰላም ግንባታና አካታች ልማት አበረታች ስኬቶችን ማስመዝገቡን የፓርቲው ምክትል ፕሬዝዳትና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አሥፈጻሚ ኮሚቴ...

ዳሽን ቢራ ፋብሪካ በቡግና ወረዳ ለተቸገሩ ወገኖች 5 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ...

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክሲዮን ማኅበር በሰሜን ወሎ ዞን ቡግና ወረዳ ለተቸገሩ ወገኖች 5 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው የምግብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የደብረ ብርሃን ዳሽን ቢራ ፋብሪካ ፕላንት ማናጀር ደረጀ...