ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ያስተላለፍት መልዕክት።

ባሕር ዳር : ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ በኦሮሚያ እና በአፋር ክልሎች በስምጥ ሸለቆ ውስጥ በሚገኙ ሦሥት ወረዳዎች የርዕደ-መሬት ክስተትን በተመለከተ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ አካሂደናል፡፡ በአስቸኳይ ስብሰባችን የሳይንስ ማኅበረሰቡ...

ብልጽግና ፓርቲ ፈተናዎችን እያለፈ የኅብረተሰቡን ችግር ለመፍታት እየሠራ ያለ ፓርቲ ነው” የምሥራቅ...

ደብረ ማርቆስ: ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት የምሥራቅ ጎጃም ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የሁለተኛ ቅድመ መደበኛ ጉባኤ ኮንፈረንስ በደጀን ከተማ እየተካሄደ ነው። በጉባኤው የዞን እና የወረዳ የሥራ...

ብልጽግና ችግሮች ቢገጥሙትም ከሕዝቡ ጋር በመሥራት በስኬት መወጣት ችሏል።

ደሴ: ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን ብልጽግና ፓርቲ የሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ ቅድመ ኮንፈረንስ ማካሄድ ጀምሯል። በኮንፈረንሱ መክፈቻ ላይ በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ወሎ ዞን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ተስፋ ዳኘው ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት...

“የሥራ ኀላፊዎች ራሳቸውን ለመፈተሽ እና ብልሹ አሠራሮችን ለማረም ዝግጁ መኾን አለባቸው” የደብረ ማርቆስ ከተማ...

ደብረ ማርቆስ: ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ "ከቃል እስከ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት የሁለተኛው ዙር የብልጽግና ፓርቲ ቅድመ መደበኛ ጉባዔ ተካሒዷል። በመድረኩ የሥራ ኀላፊዎች ያሉባቸውን ክፍተቶች በመሙላት ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ቃል የተገቡ...

“ተገልጋዮች ምቹ እና ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ ደረጃቸውን የጠበቁ ተቋማትን መገንባት አስፈላጊ ነው” ምክትል ርእሰ...

ደሴ: ጥር 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ስር የሚገኙ ተቋማት በተለያዩ አካባቢዎች ለተገልጋዮች አገልግሎትን ሲሰጡ ቆይተዋል። አንዳንድ መምሪያዎች ደግሞ የራሳቸው ቢሮ ስለሌላቸው ተከራይተው አገልግሎት ለመስጠት ተገደውም ነበር። በዚህም ምክንያት አገልግሎት የሚፈልጉ...