ከ16 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የኢምግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ባለፉት ስድስት ወራት 10 ቢሊዮን ብር ገቢ ከተለያዩ...
የግል ባለሃብቶችን የሚያበረታታ የልማት ሥነ ምህዳር ለመፍጠር እየሠራ መኾኑን የሰሜን ጎንደር ዞን አስታወቀ።
ደባርቅ: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት መምሪያ የግል ባላሃብቶችን እና ሌሎች የሚመለከታቸው አጋር ተቋማትን አወያይቷል። "ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት" በሚል መሪ መልዕክት በደባርቅ ከተማ የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ፎረምም ተካሂዷል።
የፎረሙ...
ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የምግብ ሥርዓት ለመዘርጋት እየሠራች መኾኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአየር ንብረት ለውጥ በግብር እና በምግብ ሥርዓት ላይ የሚያስከትለውን ተግዳሮት ለመቀነስ የሚያስችል ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ.ር) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግሥታት የልማት ድርጅቶች ጋር...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጎንደር አብያተ መንግሥታትን እድሳት የኮሪደር ልማትን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ጥር 07/2017 ዓ.ም(አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጎንደር አብያተ መንግሥታትን እድሳት የኮሪደር ልማትን ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት "በጎንደር ከተማ እየተካሄዱ ያሉት የፋሲለደስ እድሳት እና የኮሪደር ልማት ሥራዎች...
“መንግሥት ነዳጅ ከዓለም ዋጋ እና ከጎረቤት ሀገራትም ዋጋ በታች በከፍተኛ ድጎማ እያቀረበ...
ባሕር ዳር: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ የነዳጅ አቅርቦት እና ድጎማን አስመልክቶ ማብራሪያ ሰጥተዋል። በማብራሪያቸውም መንግሥት ባለፉት ዓመታት ከ267 ቢሊዮን ብር በላይ ለነዳጅ ድጎማ ማድረጉን አስታውሰዋል። በዘንድሮው በጀት ዓመት...







