የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ.ር) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የተገነቡ...
ባሕር ዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ.ር) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር በአርጡማ ፉርሲ እና በደዋ ጨፋ ወረዳዎች የተገነቡ ሦስት የውኃ ፕሮጀክቶችን መርቀዋል። በምርቃት ሥነ ሥርዓቱ...
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሣችሁ! አደረሰን!
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለከተራ እና ጥምቀት በዓል አደረሳችሁ ሲል የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፏል።
የጥምቀት በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ትልቅ ሥፍራ የሚሰጠው በየዓመቱ በደማቅ አከባበር የሚከበር የአደባባይ...
በባሕርዳር ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።
ባሕር ዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር የጥምቀት በዓል ዋዜማ የከተራ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው።
የአድባራት እና የገዳማት ታቦታት ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው የጣና ሐይቅ ዳርቻ ባሕረ ጥምቀት እያመሩ...
“በዓሉ የሰላም፣ የምህረት፣ የፍቅርና የበረከት ይሁንልን” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጥር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በመልዕክታቸውም ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
በዓሉ የሰላም፣ የምህረት፣ የፍቅርና...
“እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ጥር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጥምቀት፣ ከሰማየ ሰማያት ወረደ፣ በባሕር መካከልም ቆመ ብለን የምናከብረው በዓል ነው። ኢየሱስ ክርስቶስ የሕዝቡን ችግር ለመፍታት ማድረግ ያለብንን አራት ነገሮች አስተምሮናል።
እነዚህም ወደ ሕዝቡ መውረድ፣ ራስን አሳልፎ መስጠት፣ ሕዝቡ...








