የሕግ የበላይነት ለማረጋገጥ የኅብረተሰቡ ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡
ደባርቅ: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ የስድስት ወራት የሕግ የማስከበር ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ እና የቀጣይ አቅጣጫ የውይይት መድረክ በደባርቅ ከተማ አካሂዷል። በአማራ ክልል ከ2015 ዓ.ም ሐምሌ ወር ጀምሮ...
“ተምሳሌት የኾነ የፍርድ ሥርዓት ለመገንባት እየተሠራ ነው” አቶ ዓለምአንተ አግደው
ባሕር ዳር: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ክትትል እና ቁጥጥር የሚያካሄዱባቸውን ተቋማት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየገመገሙ ነው። የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት...
“አሚኮ ተቋማዊ ገለልተኝነቱን እና ሙያዊ ኀላፊነቱን ጠብቆ ኢትዮጵያን ማገልገል ይኖርበታል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ከተማ ያስገነባውን ዘመናዊ ስቱዲዮ እያስመረቀ ነው፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ የፌደራል እና የክልል የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት...
“አሚኮ በተቋም ግንባታ ሂደት ውስጥ አርዓያ እና ምሳሌ ነው” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕር ዳር: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ከተማ ያስገነባውን ዘመናዊ ስቱዲዮ እያስመረቀ ነው፡፡
በምረቃ መርሐ ግብሩ የፌደራል እና የክልል የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት በምክትል ርእሰ...
“አሚኮ ከትንሹ ጀምሮ በትልቁ የሚሠራ ተቋም ነው” ሙሉቀን ሰጥዬ
ባሕር ዳር: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚድያ ኮርፓሬሽን በአዲስ አበባ ያስገነባውን የሚዲያ ማሰራጫ እያስመረቀ ነው። የአሚኮ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ሙሉቀን ሰጥዬ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ለታደሙ እንደግዶች ወደ ተቋማችሁ እና ወደ ሚዲያችሁ እንኳን...








