የልደትን በዓል በልዩ ወረብ እና ዝማሬ የሚያደምቁ የላሊበላ ካህናት ጥምቀትንም ይደግሙታል።

ባሕር ዳር፡ ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከሚከበሩ የአደባባይ በዓላት ውስጥ አንዱ ነው። የጥምቀት በዓል ከመንፈሳዊ ፋይዳው በተጨማሪ የበርካታ ቱሪስቶች ስበት እየኾነ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተው አስተዋጽኦም ጉልህ...

“ጥምቀት አንድነት የሚጸናበት፣ ፍቅር የሚጎለብትበት”

ባሕር ዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰዎች ቢተዋወቁም ባይተዋወቁም የጥምቀትን በዓል በጋራ ኾነው ጥዑመ ዜማ እያንቆረቆሩ ያከብሩታል፡፡ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች ቋንቋ ሳይገድባቸው በአንድ ባሕረ ጥምቀት ተሰባስበው በአንድነት፣ በዝማሬ፣ በዜማ ያከብሩታል። ...

“ባሕር ዳር የጥር እንግዶቿን በወጉ እየተቀበለች በፍቅር እያስተናገደች ነው” ጎሹ እንዳላማው

ባሕር ዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ ዛሬ በድምቀት ለሚከበረው የከተራ በዓል እና ለነገውም የጥምቀት በዓል የታቦታትን መውረጃ እና ማደሪያ ጎዳናዎችን በውኃ እና በሳሙና የማጽዳት መርሐ ግብር ከጠዋት ጀምሮ ተካሂዷል። በጽዳት እና...

አቶ አደም ፋራህ የከተራ እና የጥምቀት በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የከተራ እና የጥምቀት በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ አቶ አደም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት" ለመላው...

“እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጥምቀት ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና ኅብረ ብሔራዊ በዓላችን ነው። በሃይማኖታዊነቱ የኢየሱስ ክርስቶስን ከሰማያት ወርዶ፣ በዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ወንዝ መጠመቅ እናስብበታለን። ይሄም የጠፋውን አዳም ለመፈለግ የተደረገ ጉዞ...