ከ290 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመስኖ እየለማ መኾኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የግብርና፣ አካባቢ ጥበቃ እና የውኃ ሃብት ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የግብርና ቢሮን የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። የግብርና ቢሮ ምክትል ኀላፊ ቃልኪዳን ሽፈራው...

“በጸጥታው ችግር ምክንያት ለጥቃት ተጋላጭ የኾኑ ሴቶችን ለመደገፍ እየተሠራ ነው” የምዕራብ ጎጃም ዞን

ፍኖተ ሰላም: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ "የሴቶች የተደራጀ እና ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለዘላቂ ሰላም እና ልማት ግንባታ" በሚል መሪ መልዕክት ከሴት የመንግሥት ሠራተኞች ጋር የውይይት መድረክ...

የሕግ የበላይነት ለማረጋገጥ የኅብረተሰቡ ድጋፍ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡

ደባርቅ: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ የስድስት ወራት የሕግ የማስከበር ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ እና የቀጣይ አቅጣጫ የውይይት መድረክ በደባርቅ ከተማ አካሂዷል። በአማራ ክልል ከ2015 ዓ.ም ሐምሌ ወር ጀምሮ...

“ተምሳሌት የኾነ የፍርድ ሥርዓት ለመገንባት እየተሠራ ነው” አቶ ዓለምአንተ አግደው

ባሕር ዳር: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ክትትል እና ቁጥጥር የሚያካሄዱባቸውን ተቋማት የስድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም እየገመገሙ ነው። የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት...

“አሚኮ ተቋማዊ ገለልተኝነቱን እና ሙያዊ ኀላፊነቱን ጠብቆ ኢትዮጵያን ማገልገል ይኖርበታል” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

ባሕር ዳር: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ከተማ ያስገነባውን ዘመናዊ ስቱዲዮ እያስመረቀ ነው፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ የፌደራል እና የክልል የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት...