ኢትዮጵያ እና ቻይና በፍትሕ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ተስማሙ።
ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ቻይና በፍትህ ዘርፍ በትብብር መሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። የመግባቢያ ስምምነቱን በኢትዮጵያ በኩል የፍትህ ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሐና አርአያስላሴ የፈረሙ ሲሆን በቻይና በኩል ደግሞ የህዝባዊት ቻይና ሪፐብሊክ...
የወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ መንበር እና የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት መሐመድ ኦሊድ ጊዞኒ በአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ...
አዲስ አበባ: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 38ኛውን የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ የተለያዩ ሀገር መሪዎች ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ የተለያዩ የመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎችም አቀባበል በማድረግ ላይ ናቸው፡፡
38ኛውን የአፍሪካ ኅብረት...
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) ከኢጋድ ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ.ር) ጋር ተወያዩ።
እንደ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ሁለቱ መሪዎች በውይይታቸውም የኢጋድ ስትራተጂክ...
“የተዋሃደች አፍሪካ በዕድል አትፈጠርም” የአፍሪካ ልማት ባንክ
ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ሲሰባሰቡ ከሚቀርቡላቸው ጉዳዮች አንዱ ከቪዛ ነፃ እንቅስቃሴን እንዲተገብሩ የሚለው ነው። የአፍሪካ ኅብረት እና የአፍሪካ ልማት ባንክ የአሕጉሪቱ መንግሥታት ለቀጣናዊ ውህደት፣ ለእርስ...
የአማራ ክልል ምክር ቤት ጉባኤ የአራተኛ ቀን ውሎውን ጀምሯል።
ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የአራተኛ ቀን የጉባኤ ውሎን ጀምሯል።
ጉባኤው በአራተኛ ቀን ውሎው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ እንደሚያጸድቅ...








