ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ እና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ...
ባሕር ዳር: የካቲት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት አኪን አዴሲና እና ከዓለም አቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ ፕሬዝዳንት አልቫሮ ላሪዮ ጋር ተወያይተዋል።
ከ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ጎን ለጎን ከፕሬዝዳንቶቹ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከጋቪ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: የካቲት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ጋቪ- ቫክሲን አሊያንስ ከተባለ የጤና አጋር ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሳኒያ ኒሽታር ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸው...
“በኢትዮጵያ ያለውን የውኃ ሀብት በዕውቀት ማሥተዳደር ይገባል” ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ.ር)
ደብረ ብርሃን: የካቲት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ያለውን የውኃ ሀብት እና የሚሰጠውን አገልግሎት በዕውቀት፣ በቴክኖሎጂ እና በቅንጅት መምራት ተቀዳሚ ተግብር ሊኾን እንደሚገባው ተጠቁሟል።
የአማራ ክልል ከተሞች የመጠጥ ውኃ እና ፍሳሽ አገልግሎት ጽሕፈት ቤቶች ማኅበር...
የ2025 የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ-መንበርነትን አንጎላ ተረክባለች።
ባሕር ዳር: የካቲት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በየዓመቱ የሚቀያየረው የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ-መንበርነትን በ2024 ስትመራ የነበረችው ሞሪታኒያ ስልጣኑን ለአንጎላ አስረክባለች።
የኅብረቱ ሊቀመንበር የነበሩት የሞሪታኒያው ፕሬዝዳንት ሞሃምድ ኡልድ ጋዝዋኒ ለወቅቱ የኅብረቱ ሊቀ-መንበር ሆነው ለተመረጡት የአንጎላ ፕሬዝዳንት ዧ...
“ከዓለም ሀገራት ጋር እኩል ለመጓዝ ለቴክኖሎጂው ዘርፍ ትኩረት መስጠት ይገባል” ሙሳ ፋኪ ማሐመት
ባሕር ዳር: የካቲት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከዓለም ሀገራት ጋር እኩል ለመጓዝ ለቴክኖሎጂው ዘርፍ በተለይም ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንደሚገባ የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሐመት ተናገሩ።
ሙሳ ፋኪ መሐመት በ38ኛው የአፍሪካ...





