የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የቀረቡለትን ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደ።
ባሕር ዳር: የካቲት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በሦስተኛ ቀን ውሎው የቀረቡለትን ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል።
የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ ብርሃኑ...
“የምሥራቅ አማራ ሥፍራዎች እና አጎራባች አካባቢዎች በበልግ ወቅት መደበኛ የዝናብ ሥርጭት ይኖራቸዋል”-የምዕራብ አማራ ሚቲዎሮሎጂ...
ባሕር ዳር: የካቲት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት የምዕራብ አማራ ሚቲዎሮሎጂ አገልግሎት ማዕከል በዓለም አቀፍ የጣቢያዎች ምልከታ ትስስር ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ፈጠራ እና የበልግ 2017 ዓ.ም ወቅታዊ የአየር ንብረት ትንበያ ፎረም በባሕር ዳር...
የፍኖተ ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል በሚፈለገው ልክ አገልግሎት እንዲሰጥ እየተሠራ ነው።
ፍኖተ ሰላም: የካቲት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ1954 ዓ.ም እንደተመሠረተ የሚነገረው የፍኖተ ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል ካስቆጠረው ረጅም ዕድሜ አንፃር በሚፈለገው ልክ ለአካባቢው ማኅበረሰብ አገልግሎት አለመስጠቱ በተደጋጋሚ ቅሬታዎችን ሲያስተናግድ ቆይቷል።
በሆስፒታሉ ውሰጥ ያገኘናቸው ተገልጋዮች ከዚህ በፊት...
“በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ወገኖችን በአካባቢ ልማት እና በዘላቂ የኑሮ ማሻሻያ በማሳተፍ ከፍተኛ...
ደሴ: የካቲት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ያለፉት ሦስት ዓመታት የከተሞች ልማታዊ ሴፍቲኔት ሥራ ፕሮጀክት አፈጻጸም ማጠቃለያ እና የ2017 ዓ.ም አዲስ ተጠቃሚዎችን የማስጀመሪያ መርሐግብር በኮምቦልቻ ከተማ አካሂዷል፡፡
የሰቆጣ ከተማ ምግብ...
የኦዲት ግኝቶችን ርምጃ አወሳሰድ እና ማሻሻያ ትግበራን ለማጠናከር ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ ይገባል።
ባሕር ዳር: የካቲት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የሦስተኛ ቀን ጉባኤውን እያካሄደ ነው። ምክር ቤቱ በሦስተኛ ቀን ውሎው የአማራ ክልል ዋና...








