የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ አዲስ አበባ ገቡ።

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል አቀባበል...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአልጄሪያው ፕሬዝዳንት አብድልመጂድ ቴቡኔን ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአልጄሪያው ፕሬዝዳንት አብድልመጂድ ቴቡኔን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት "ዛሬ የአልጄሪያ ፕሬዝዳንት አብድልመጂድ ቴቡኔን ለሁለትዮሽ ውይይት አግኝቻለሁ።...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ።

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት "ዛሬ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶን ተቀብዬ ያለንን ቁርኝት በማጥበቅ ትብብራችንን...

“ኢትዮጵያ ለሱዳን ሰላም እና መረጋጋት ድጋፍ ማድረጓን ትቀጥላለች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ለሱዳን ሰላም እና መረጋጋት ድጋፍ ማድረጓን አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ተናገሩ። በኢትዮጵያ፣ በተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ፣ በአፍሪካ ኅብረት እና በኢጋድ ቅንጅት የተዘጋጀ ለሱዳን ሕዝብ የሰብዓዊ...

የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ከ291 ሚሊዮን ብር በላይ የጤና ልማት ሥራ ሥምምነት ተፈራረመ።

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ኤም ኤስ አይ ኢትዮጵያ ሪፕሮዳክቲቭ ቾይዝ ከተባለ በጤናው ዘርፍ ከሚሠራ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በጤና መድኅን አገልግሎት ድጋፍ ላይ ሥምምነት ተፈራርሟል። በተገኘው በ291 ነጥብ...