“ጥያቄዎች በፍጥነት እንዲመለሱ ሕዝብ ለሰላም መስፈን መተባበር አለበት” አቶ ፍስሃ ደሳለኝ
ወልድያ: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የክልሉ እና የዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ከራያ ቆቦ ወረዳ እና ከቆቦ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር በቆቦ ከተማ ምክክር አድርገዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች አንድ በመኾን አካባቢን ማልማት እና ሰላምን ማጽናት...
ችግሮችን በውይይት ለመፍታት የምክክር ኮሚሽኑ ወሳኝ መኾኑ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የያዛቸው ግቦች ለሀገራዊ መግባባት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የኢትየጵያ የንግድ እና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት መሪዎች እና አባላት አስታውቀዋል፡፡ ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ መሠረታዊ በኾኑ ጉዳዮች ላይ ለተፈጠሩ...
በጸጥታ ችግር ተቋርጦ የነበረው የይዞታ ማረጋገጥ ሥራ መጀመሩን የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ...
ደብረ ማርቆስ: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በጸጥታ ችግር ተቋርጦ የነበረው የይዞታ ማረጋገጥ ሥራ መጀመሩን የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር መሬት መምሪያ አስታውቋል። የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር መሬት መምሪያ በዘርፉ የሚስተዋሉ ሕገ ወጥ ተግባራትን ለመከላከል እየሠራ መኾኑንም...
“ለነጻነት የፈሰሱ ደሞች፤ ለዕውነት የተከሰከሱ አጥንቶች”
ባሕር ዳር: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጀግኖች ስለ ነጻነት የጭንቅ ዓመታትን አሳልፈዋል፡፡ የማይነጉ የሚመስሉ ሌሊቶችን አንግተዋል፡፡ በእሾህ እና በአሜካላ ተመላልሰዋል፡፡ ከሞት ጋር ጉሮሮ ለጉሮሮ ተናንቀዋል፡፡ ሞት ሳያስፈራቸው፣ መከራ ሳያዝላቸው፣ በደል ሳያስቆማቸው ለሀገራቸው ነጻነት መስዋዕት...
“የሥራ ዕድል ፈጠራ ከዳቦ ባሻገር ሀገርን የመገንባት ጉዳይ ነው” አቶ ቴዎድሮስ እንዳለው
እንጅባራ: የካቲት 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሥራ እና ሥልጠና መምሪያ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ምክር ቤት ያለፉትን ሰባት ወራት የሥራ አፈጻጸም በእንጅባራ ከተማ ገምግሟል።
በ2017 በጀት ዓመት ከ71 ሺህ በላይ ለሚኾኑ...








