ሰው ሠራሽ አስተውሎት እና ግብርና በአፍሪካ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ግብርና በአፍሪካ ከ60 በመቶ በላይ ለሚኾነን ሕዝብ የሥራ ዕድል የፈጠረ እና ለአህጉሩ ጠቅላላ የውስጥ ምርት 23 በመቶ አስተዋጽዖ የሚያበረክት ነው። የአየር ንብረት ለውጥ፣ ደካማ የኾነ የገበያ ሰንስለት፣ የምርታማነት...
ማኅበራዊ ሚዲያ እና ጤና
ባሕር ዳር: ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የማኅበራዊ ሚዲያ አዳዲስ ዝማኔዎችን እየጨመረ፣ የተጠቃሚውን ቁጥር አያሳደገ እና ተጽዕኖ እየፈጠረ የቀጠለ የዘመኑ ውጤት ነው ።
ሰዎች ርቀት አልባ እንዲኾኑ፣ በየትኛውም ቦታ እና ኹኔታ መገናኘት እንዲችሉ ትልቅ አገዛን እያደረገ...
ያለ አሽከርካሪ የሚጓዘው መኪና!
ባሕር ዳር: ሰኔ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ይህ አዲሱ ሞዴል መኪና፣ ቴስላ ግዙፍ ፋብሪካው ከሚገኝበት ኦስቲን ቴክሳስ ተነስቶ ምንም አይነት አሽከርካሪ ሰው ሳያስፈልገው፣ ግዥውን የፈጸሙ ደንበኞች ወደ ሚገኙበት ሕንጻ ድረስ በራሱ ተጉዞ ለባለቤቶቹ ተላልፏል።
ይህ ክንውን...
ሮቢንሁድ ራንሰምዌር
ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ራንሰምዌር በተቋማት፣ በቁልፍ የመሠረተ ልማት አውታሮች እና በግለሰቦች ላይ ታልሞ የሚፈጸም የሳይበር ጥቃት ዓይነት እና ለከባድ ኪሳራ የሚዳርግ ነው፡፡ ጥቃቱ ኮምፒውተሮችን በመበከል እና በመቆለፍ ለማስለቀቂያ ገንዘብ...








