የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ በሦስተኛ ቀን ውሎው የፓርቲውን ፕሬዚደንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች ምርጫ በማካሄድ...
ባሕር ዳር: ጥር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሦስተኛ ቀኑን የየዛው የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ቀጥሏል። በሦስተኛ ቀኑም የፓርቲውን ፕሬዚደንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች ምርጫ በማካሄድ ላይ እንደደሚገኝ ከፓርቲው የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
” ባሕላዊ እና ሃይማኖታዊ የአደባባይ በዓላት ከቱሪዝም ሀብትነታቸው በተጨማሪ የሕዝባችን አንድነት ማሳያዎች ናቸው”...
ባሕር ዳር: ጥር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ ለቅዱስ መርቆርዮስ ዓመታዊ ክብረ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በመልዕክታቸውም ባሕላዊ እና ሃይማኖታዊ...
“ለቅዱስ መርቆርዮስ ዓመታዊ ክብረ በዓል እንኳን አደረሳችሁ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ጥር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለቅዱስ መርቆርዮስ ዓመታዊ ክብረ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ርእሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በኢትዮጵያ የታሪክ አውድ ውስጥ ስሟ...
“የነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭትን ፍትሐዊ ተደራሽነት ለማረጋገጥ እየተሠራ ነው” የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር
ደብረ ማርቆስ: ጥር 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ የነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭት ላይ በተደጋጋሚ ቅሬታዎች ሲነሱ ይስተዋላል፡፡ በነዳጅ እጥረት ምክንያት ረጃጅም የተሸከርካሪ ሰልፎችን በየማደያዎቹ መመልከት የተለመደ ተግባር ከኾነ ሰነባብቷል፡፡
በነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭት ጉዳይ...
456 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።
ባሕር ዳር: ጥር 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሊባኖስ እና በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 456 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። በሊባኖስ በአስቸጋሪ ሁኔታ የነበሩ እና ለአደጋ የተጋለጡ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገር የመመለስ ሥራ እንደቀጠለ ነው። በሳምንቱ...








