“ከ300 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ ደርሷል” የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና...

ባሕር ዳር: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ለ2017/18 የምርት ዘመን 313 ሺህ 260 ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ መድረሱን ገልጿል፡፡ ጂቡቲ ወደብ ከደረሰው ማዳበሪያ ውስጥ 206 ሺህ 267 ነጥብ...

ከ200 በላይ ታጣቂዎች መንግሥት እና ሕዝብ ያቀረቡትን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላም መጥተዋል።

ከሚሴ: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የሸኔ ቡድን አባላት እና አዛዦች መንግሥት እና ሕዝብ ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ገብተዋል። የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የከሚሴ ከተማ እና አካባቢው...

“የዚህ ዘመን መሪዎች ሰላም እና ፍቅርን በመስበክ አርዓያ ኾነው መገኘት ይጠበቅባቸዋል” መምህር ለዓለም ብርሃኑ

ደብረ ማርቆስ: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰላም፣ መቻቻል እና አንድነት ከሚገለጥባቸው ሃይማኖታዊ እና ባሕላዊ በዓላት መካከል የጥምቀት በዓል ትልቁን ስፍራ ይይዛል፡፡ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች የሚታዩ ግጭቶች እና አለመግባባቶች ሰላምን፣ አንድነትን...

የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ዲጅታላይዝድ አሠራርን መተግበር አስፈላጊ መኾኑን አቶ ዓለምአንተ አግደው ገለጹ።

ጎንደር: ጥር 07/2017 ዓ.ም(አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍትሕ ትራንስፎርሜሽን ፣ የዲጅታላይዝድ አሠራር እና የሰው ኃይል ግንባታን በተመለከተ በጎንደር ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው የፍትሕ...

” ኪነ ጥበብ ሰላምን ለመገንባት መንገድ ኾኖ የቆየ ነው” አቶ ደሳለኝ ጣሰው

ጎንደር: ጥር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል 16ተኛው ክልል አቀፍ የባሕል እና የኪነ ጥበብ ፌስቲቫል "ድንቅ ምድር ድንቅ ባሕል" በሚል መሪ መልዕክት በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ እየተካሄደ ነው። የባሕል እና...