የከተራ በዓል በቅዱስ ላሊበላ በድምቀት እየተከበረ ነው።

ባሕርዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የከተራ በዓል በቅዱስ ላሊበላ በድምቀት እየተከበረ ነው። ላሊበላ የከተራ እና የጥምቀት በዓላት በድምቀት ከሚከበሩቸው አካባቢዎች መካከል አንደኛዋ ናት። የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል በታላቅ ድምቀት የምታከብረው ላሊበላ ጥምቀትንም...

“ጥምቀትን ሕዝበ ክርስቲያኑ ዘር እና ቀለም ሳይለዩ በአንድነት ማክበራቸው ሕዝብን ከማቀራረብ ባለፈ የመረዳዳት ባሕልን...

ባሕር ዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ በተለምዶ ዓባይ ማዶ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የሚገኙ 11 ታቦታት ዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ባሕረ ጥምቀት አርፈዋል። ታቦታቱ በካሕናት፣ ዲያቆናት እና መዘምራን በዝማሬ፤ የእምነቱ ተከታዮች ደግሞ...

“ሐይቅ ያረግድላታል፣ አፍላግ ያጅባታል”

ባሕር ዳር፡ ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አበው የሚመላለሱበት፣ በብፅዕና የሚኖሩበት፣ ምስጢር የሚያሜሰጥሩበት፣ ጥበብ የሚያፈልቁበት፣ ታሪክ የሚያከማቹበት፣ ሃይማኖት የሚያጸኑበት፣ ገዳማት የበዙበት፣ መናንያን የበረከቱበት፣ አማኞች እጅ የሚነሱበት ሐይቅ ከጥንት እስከዛሬ ያረግድላታል፡፡ ሊቃውንቱ በሠርክ በማሕሌት፣ አማኞች በምሥጋና...

“ዮሐንስ ወደ ፈጣሪው መምጣት ሲገባው ፈጣሪው ወደ ዮሐንስ በመምጣቱ ትህትናን የተማርንበት በዓል ነው” ...

ገንዳ ውኃ: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ ሰላማ እንዳሉት የጥምቀት በዓል ዮሐንስ ወደ ፈጣሪው መምጣት ሲገባው ፈጣሪው ወደ ዮሐንስ በመምጣቱ ትህትናን ያስተማረበት...

ጥላቻን በፍቅር፣ ግጭትን በይቅርታ ለመለወጥ የጥምቀት በዓልን አብነት ማድረግ ይገባል” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ...

ባሕር ዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ጥምቀት የሃይማኖቱ ተከታዮች እና ዓለምአቀፍ ቱሪስቶች በናፍቆት የሚጠብቁት ተወዳጅ ሃይማኖታዊ በዓል ነው ብለዋል። በዓሉ ፈጣሪ ለሰው ልጅ ያለውን ፍቅር እና...