የሰባር አጽሙ ጊዮርጊስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በባሕር ዳር ከተማ በድምቀት ተከብሯል።
ባሕር ዳር: ጥር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሰባር አጽሙ ጊዮርጊስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በባሕር ዳር ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል በድምቀት ተከብሮ በሰላም ተጠናቅቋል። በዓሉ ከዋዜማው ጀምሮ በታላቅ መንፈሳዊ ሥርዓት ተከብሯል።
በዓሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ...
ተዓማኒ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለሕዝብ ማድረስ እንደሚገባ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) አሳሰቡ።
ባሕርዳር: ጥር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኮምዩኒኬሽን ቢሮ ከክልሉ የተቋማት የሕዝብ ግንኙነት ኀላፊዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክሯል። በምክክሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው ( ዶ.ር) ...
“በዓሉ የከተማችንን የቱሪዝም መዳረሻነት፣ ሰላም እና ልማት የምናሳይበት ነው” ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ
ባሕር ዳር: ጥር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ "የሰባር አፅሙ ቅዱስ ጊዮርጊስ" ዓመታዊ ክብረ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ዓመታዊ ክብረ በዓል ከሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቱ ባለፈ ለባሕር ዳር ከተማ የቱሪዝም እንቅስቃሴ ትልቅ...
ሃይማኖታዊ በዓላትን ከቱሪዝም ጋር ማስተሳሰር ቱሪዝሙን ለማነቃቃት ያግዛል።
ባሕር ዳር: ጥር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር የሚከበሩ በዓላት ከመንፈሳዊ ጠቀሜታቸው በተጨማሪ ቱሪዝምን ስለሚያነቃቁ ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው ሲሉ የባሕር ዳር ነዋሪዎች ገልጸዋል።
የባሕር ዳር ነዋሪ እና በፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል አገልጋይ ሄኖክ እንዳላማው...
“ማኅበራዊ ሚድያው ሲፈተሽ”
ባሕር ዳር: ጥር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) እንደ እኔ በውጭ እግር ኳስ ፍቅር የተለከፋችሁ ከኾናችሁ የጥር የዝውውር ወቅት ከተከፈተበት ጊዜ አንስቶ በምትሰሟቸው ዜናዎች መደነቃችሁ አይቀርም፡፡
የዜናዎቹ አስደናቂነት ብዙ ክለቦች በጥሩ የዝውውር ወቅት በርከት ያሉ ተጨዋቾችን...








