ባለፉት ስድስት ወራት 27 ፕሮጀክቶች ግንባታቸው ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት መኾናቸውን የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወቀ።
እንጅባራ: ጥር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የከተማ እና መሠረተ ልማት መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ እና የቀጣይ ተግባራት ንቅናቄ መድረክ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በእንጅባራ ከተማ አካሂዷል።
የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ምክትል...
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የጀመራቸው የለውጥ ሥራዎች ተስፋ የሚሰጡ መኾናቸውን የቋሚ ኮሚቴ አባላት...
ባሕር ዳር: ጥር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የሕግ፣ ፍትሕ እና አሥተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው። ቋሚ ኮሚቴው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል።...
ስለአራጣ የወንጀል ሕጉ ምን ይላል?
ባሕር ዳር: ጥር 27/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አራጣ ያለው ለሌለው በተጋነነ የወለድ መጠን ወይም የተጋነነ ትርፍ ለማግኘት በገንዘብም ኾነ በቁስ መልኩ ማበደርን የሚመለከት የተከለከለ ተግባር ነው። ሰዎች ማጣታቸውን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም ራስን ብቻ በማስቀደም...
የአካባቢያቸውን ሰላም ለመመለስ ቁርጠኛ መኾናቸውን ተመራቂ የሚሊሻ እና የሰላም አስከባሪ አባላት ተናገሩ።
ፍኖተ ሰላም: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎጃም ዞን ሚሊሻ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአካባቢውን ሰላም ለመጠበቅ ለተከታታይ ቀናት ሲያሰለጥናቸው የነበሩ የ2ኛ ዙር የሚሊሻ እና የሰላም አስከባሪ አባላትን በፍኖተ ሰላም ከተማ አስመርቋል
በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ...
“ጉባኤው ዓላማውን ባሳካ መልኩ ተጠናቅቋል” አቶ አደም ፋራህ
ባሕር ዳር: ጥር 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት እና የጽሕፈት ቤቱ ኀላፊ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት “ከቃል እስከ ባሕል›› በሚል መሪ መልዕክት ከጥር 23/2017 ዓ.ም እስከ ጥር 25/2017 ዓ.ም የተካሄደው የብልጽግና ፓርቲ...








